በሀላባ ሙስሊሙ ማህበረሰብ ለጥምቀት በዓል ድምቀት ያደርገው ድጋፍ የሰላም፣ የፍቅርና መልካምነት ተግባር ተምሳሌት ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀላባ ቁሊቶ ሙስሊሙ ማህበረሰብ ለጥምቀት በዓል ድምቀት ያደርገው ድጋፍ የሰላም፣ የፍቅርና መልካምነት ተግባር ተምሳሌት ነው ተባለ።
በደቡብ ክልል ሀላባ ከተማ ትናንትም ይሁን ዛሬ የሙስሊም በዓላት ሲከበሩ ክርስቲያን ወንድሞቻቸው የደስታቸው…