Fana: At a Speed of Life!

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ያስቀመጡትን ግብ ከማሳካት አንፃር ከፍተኛ ለውጥ አስመዝግበዋል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች በየዘርፋቸው ለመምታት ያስቀመጡትን ግብ ከማሳካት አንፃር ከፍተኛ ለውጥ ማስመዝገባቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ።   የሁሉም የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የ100 ቀናት የእቅድ አፈጻጸም…

የዘማች ቤተሰቦች የኢትዮጵያ የምንግዜም ባለውለታዎች ናቸው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለ99 የዘማች ቤተሰቦች የመኖሪያ ቤት ቁልፍ እና ከ1 ሺህ 450 በላይ ለሚሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎች ደግሞ የገና በአልን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ስጦታዎችን አበረከተ፡፡ በቁልፍ ርክክቡና ስጦታው ፕሮግራም ላይ…

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የ100 ቀናት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ ጠ/ሚ ዐቢይ በተገኙበት በህዳሴ ግድብ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁሉም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የ100 ቀናት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት በህዳሴ ግድብ መገኛ በሆነው ጉባ እየተካሄደ ይገኛል።   ኢኮኖሚው በዚህ ዓመት በርካታ ፈተናዎች…

በኢትዮጵያ ላይ የተከፈተውን የዲፕሎማሲ ጫና ለመቋቋም የተሰሩ ስራዎች ውጤታማ ነበሩ – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በዚህ ዓመት በኢትዮጵያ ላይ የተከፈተውን የዲፕሎማሲ ጫና ለመቋቋም የተሰሩ ስራዎች ውጤታማ እንደነበሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ። በተሰራው የዲፕሎማሲ ስራም የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ…

መከላከያ በያዛቸው አካበቢዎች እንዲጸና የተደረገው የትግራይ ህዝብ በድጋሚ የጥሞና ጊዜ አግኝቶ የሽብር ቡድኑ ትክክለኛ ማንነት እንዲገነዘብ ለማስቻል ነው…

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ“ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት” የመከላከያ ሰራዊት በያዛቸው አካበቢዎች እንዲጸና የተደረገው የትግራይ ህዝብ በድጋሚ የጥሞና ጊዜ አግኝቶ የሽብር ቡድኑ ትክክለኛ ማንነት እንዲገነዘብ ለማስቻል መሆኑን መንግስት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

የአርብ ገበያ-ሰከላ-ቲሊሊ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ በጥሩ አፈፃፀም ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርብ ገበያ-ሰከላ-ቲሊሊ ክፍል ሁለት የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በጥሩ የግንባታ አፈፃፀም ላይ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ። 62 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው መንገዱ ግንባታው ከእቅዱ ጋር…

ለገና በዓል ጤንነቱና ጥራቱ የጠበቀ የእርድ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጪው የገና በዓል ጤንነቱና ጥራቱን የተጠበቀ የእርድ አገልግሎት ለኅብረተሰቡ ለማቅረብ መዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ገለጸ። የድርጅቱ የኮሙኒኬሽን ባለሞያ ወይዘሪት ርብቃ ማስረሻ በሰጡት መግለጫ፥ ለበዓሉ ከአምስት ሺህ በላይ የበግ፣…

የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለጉብኝት ኤርትራ ገቡ

አዲስ ፣አበባ  ታህሳስ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ማምሻውን  ኤርትራ ገብተዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አስመራ ሲደርሱም የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳሌህ እና ሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት አቀባበል…

ሀገራዊ የምክክር መድረክ ስኬት ሀገርን የሚያድን በመሆኑ ሁሉም ዜጋ ለስኬታማነቱ ሊረባረብ ይገባል- አቶ ተስፋዬ በልጅጌ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብዙ ሀገራት እንደሆነው፥ የፖለቲካ ስብራት አንዱ ማከሚያ፥ የሀገረ መንግስት ግንባታም አንዱ ማጽኛ መንገድ ሁሉን አካታች ሀገራዊ የምክክር መድረክ ነው። ከፋና ብሮድሳክቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

ረጅም ጊዜ የሚፈጅ አሰራር በሲሚንቶ የንግድ ሰንሰለትና የዋጋ መናር ላይ ቀጥተኛ ተፅእኖ እያሳረፈ ነው – ኢ/ር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ረጅም ጊዜ የሚፈጅ አሰራር በሲሚንቶ የንግድ ሰንሰለትና የዋጋ መናር ላይ ቀጥተኛ ተፅእኖ እያሳረፈ እንደሚገኝ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከ ኡማ አስታወቁ፡፡ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ቀድመው ገንዘብ የተቀበሉባቸው ከ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ቶን በላይ…