በተካሄደው ጦርነት መላው ኢትዮጵያዊያን መስዋዕትነት የከፈሉበትና ያሸነፉበት ነው – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሽብርተኛው የህወሃት ቡድን በሀገር ህልውና ላይ የደቀነውን አደጋ ለመመከት በተካሄደው ጦርነት መላው ኢትዮጵያዊያን መስዋዕትነት የከፈሉበት እና ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊውያን ያሸነፉበት መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ…