በተለያዩ ግንባሮች የመከላከያ ሰራዊትን ላበረታቱ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ምስጋና ቀረበ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ግንባሮች የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ላበረታቱ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኝሁ ተሻገር ምስጋና አቀረቡ።
አፈጉባኤው በማይጠብሪ ግንባር በመገኘት አሸባሪውን የህወሃት ቡድን አይቀጡ ቅጣት የቀጡትን የሀገር…