የተለያዩ ምእራባውያን መገናኛ ብዙሃን ከህወሓት ጋር በመቀናጀት በሀሰት ዜና አለም አቀፉን ማህበረሰብ እያሳሳቱ ነው -መንግስት
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙሃን ከአሸባሪው ህወሓት ጋር በመቀናጀት በሀሰት ዜናዎች ዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ እያሳሳቱ መሆኑን መንግስት ገለፀ።
የመንግስት ኮሙኒኬሽን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ መገናኛ ብዙሃኑ ከሽብር…