Fana: At a Speed of Life!

ስፔን ከአርጀንቲና…ዓለም በጉጉት የሚጠብቀው የፍጻሜ ጨዋታ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ዛሬ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ፍጻሜውን ያገኛል፡፡ በፍጻሜ ጨዋታው በወጣት ተጫዋቾች የተደራጀው የስፔን ብሔራዊ ቡድን ከአርጀንቲና አቻው ጋር ኒውዮርክ በሚገኘው…

በክልሉ በቅንጅት በተከናወኑ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል – አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት አምስት ዓመታት የሰላም፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ዕቅዶች እንዲሳኩ በተከናወኑ የቅንጅት ሥራዎች አኩሪ ውጤት ተመዝግቧል አሉ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን። የጨፌ ኦሮሚያ 5ኛ ዓመት 6ኛ የሥራ ዘመን…

የዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ተፋላሚ ብሔራዊ ቡድኖች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሷል፡፡ የዓለም ዋንጫው የፍጻሜ ተፋላሚ ብሔራዊ ቡድኖችን የለየ ሲሆን ÷ በዚህም ስፔን እና አርጀንቲና ለዋንጫው ይፋለማሉ፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የውጭ ጉዳይና ደህንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የውጭ ጉዳይና ደህንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይ ካያ ካላስ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የአውሮፓ ሕብረት የውጭ ጉዳይና የደህንነት ፖሊሲ…

እኛና ከእኛ በፊት የነበሩ ሰዎች ያላሳኳቸውን ጉዳዮች ልጆቻችን ዳግም እንዳያጡ በታላቅ ሃላፊነት መስራት ይገባል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እኛና ከእኛ በፊት የነበሩ ሰዎች ያላሳኳቸውን ጉዳዮች ልጆቻችን ዳግም እንዳያጡ በታላቅ ሃላፊነት መስራት ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

ለመቄዶንያ የሚደረገው ድጋፍ ሰብዓዊነትንና ለሕዝብ ዘብ መቆምን የሚያሳይ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለመቄዶንያ የሚደረገው ድጋፍ ሰብዓዊነትን እና ለሕዝብ ዘብ መቆምን የሚያሳይ ተግባር ነው አሉ የመቄዶንያ በጎ አድራጎት ማህበር መስራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ ቢኒያም በለጠ፡፡ ሐምሌ 4 ቀንን ለመቄዶንያ የጉብኝትና የድጋፍ ቀን አድርጎ በመሰየም ላለፉት…

የኢትዮጵያ ማክሮ ኢኮኖሚ እድገት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር ዘላቂ ልማትና ሁለንተናዊ ብልጽግና መሠረቱ ጠንካራና አስተማማኝ የማክሮ ኢኮኖሚ መዋቅር ነው። ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ያጋጠሟትን ዘርፈ-ብዙ የኤኮኖሚ ፈተናዎች፣ የውጭ ምንዛሪ እጥረትንና የዕዳ ጫናዎችን በዘላቂነት ለመቅረፍ ሰፊና…

ማንቼስተር ዩናይትድ አንድሬይ ሳንቶስን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ብራዚላዊውን የመሐል ሜዳ ተጫዋች አንድሬይ ሳንቶስን ከቼልሲ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ማንቼስተር ዩናይትድ 48 ሚሊየን ፓውንድ እና እየታየ የሚጨመር 2 ሚሊየን ፓውንድ ለዝውውሩ ወጪ ማድረጉ ነው የተገለጸው፡፡ በተጨማሪም…

የሀገር በቀል ዕውቀት ለሀገራዊ ምክክር ስኬት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዙሪያ ሀገራት የፖለቲካ ቀውስ፣ የማኅበራዊ ክፍፍል እና የግጭት ሁኔታዎችን ለመሻገር አንዳንዶቹ በሕግና በፖለቲካ ማሻሻያዎች ላይ ሲያተኩሩ ሌሎች ደግሞ በብሔራዊ ምክክር አማካኝነት የጋራ መፍትሔ ለመፈለግ ሞክረዋል። ሀገራት ዘላቂ ሰላም…

የአገልግሎት አሰጣጥን በዲጂታል አሰራር የማሳለጡ ሒደት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ ዘርፎች የሚሰጡ አገልግሎቶችን በዲጂታል አሰራር ለማዘመን የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት፡፡ አገልግሎቱ ከአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በትብብር…