Fana: At a Speed of Life!

ሀገር በቀል ቴክኖሎጂን ለሀገር ብልጽግና ለማዋል ዘርፉን መደገፍ ይገባል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል ቴክኖሎጂን ለሀገር ብልጽግና ለማዋል ዘርፉን በትኩረት መደገፍ ይገባል ሲሉ የሲዳማ ከልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት÷የኢንዱስትሪ ሽግግርን በማፋጠን ከውጪ በምንዛሪ የሚገቡ ቴክኖሎጂዎችን በሀገር…

በድሬዳዋ የደንጊ በሽታን ለመከላከል የቅድመ መከላከል ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የበልግ ዝናብን ተከትሎ የሚከሰተውን የደንጊ በሽታ ለመከላከል የቅድመ መከላከል ዝግጅት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የሕብረተሰብ ጤና አደጋ ክትትልና ቁጥጥር ቡድን መሪ አቶ ዳንኤል ተሾመ…

ኢትዮጵያ በክህሎት ልማት ሁለተኛውን የዓርበኝነት ምዕራፍ ጀምራለች – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በክህሎት ልማት ሁለተኛውን የዓርበኝነት ምዕራፍ መጀመሯን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። ኢትዮ ክህሎት 4ኛው ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር "ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ሃሳብ ከሚያዝያ 27…

በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ከ7 ሺህ 900 በላይ ት/ቤቶች ተገነቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ከ7 ሺህ 900 በላይ ትምህርት ቤቶች ግንባታ መጠናቀቁን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የትምህርት ፕሮግራሞችና ጥራት ማሻሻያ ሃላፊ ዳዊት አዘነ እንዳሉት÷በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሚገኙ 50 ሺህ ትምህርት…

አርሰናል በፒኤስጂ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ፒኤስጂ ከሜዳው ውጪ ተጉዞ አርሰናልን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። የፒኤስጂን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጫዋች ኦስማን ዴምቤሌ ከመረብ አሳርፏል። የሁለቱ…

በሀገራዊ አጀንዳ በጋራ መመካከርና ልዩነትን በውይይት መፍታት ጊዜውን የሚመጥን ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ አጀንዳ በጋራ መመካከር እና ልዩነትን በውይይት መፍታት ጊዜውን የሚመጥን መንገድ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አስገነዘቡ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን የኮምቦልቻ ሀገር አቀፍ የኢንዱስትሪና ፋይናንስ…

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የብልፅግና እሳቤዎች በተግባር የሚታዩበት ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የብልፅግና መሰረታዊ እሳቤዎች በተግባር የሚታዩበት መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለፁ።…

ከ70 በላይ ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈው ፍንዳታ ‘በቸልተኝነት’ የተከሰተ ነው – ኢራን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ከ70 በላይ ለሚሆኑ ሰዎች ሕልፈት ምክንያት የሆነው በሀገሪቱ ግዙፍ የንግድ ወደብ ላይ የደረሰው ከፍተኛ ፍንዳታ ‘በቸልተኝነት’ የተከሰተ መሆኑን ገለጸ። አደጋው የተከሰተው ለኢራን ባለስቲክ ሚሳዔል ጥቅም…

ከ15 ሺህ በላይ መጻሕፍት ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት፣ የፌደራል ዋና ኦዲተር እና አልጀዚራ በኢትዮጵያ ከ15 ሺህ በላይ መጻሕፍትን ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት አበርክተዋል። ተቋማቱ በሕጻናት እና አዋቂዎች የሚነበቡ የተለያዩ ይዘት ያላቸው መጻሕፍትን ነው…

የእንስሳት ጤና እና ደህንነት አዋጅ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 27ኛ መደበኛ ስብሰባ የእንስሳት ጤና እና ደህንነት አዋጅን መርምሮ አጽድቋል፡፡ አዋጁ ወደ ሀገር የሚገቡና ከሀገር የሚወጡ እንስሳት እና የእንስሳት ምርቶች የዓለም የጤና ድርጅትን አሰራር እና ሕግ…