Fana: At a Speed of Life!

የአቡዳቢ የልማት ፈንድ በኢትዮጵያና አፍሪካ የሚያከናውናቸውን ፕሮጀክቶች አፈጻጸም እየተከታተለ ነው

የአቡዳቢ የልማት ፈንድ በአፍሪካ በተለያዩ ዘርፎች የሚያከናውናቸውን ቁልፍ የልማት ፕሮጀክቶች አፈጻጸም በትኩረት እየተከታተለ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የአቡዳቢ የልማት ፈንድ በአፍሪካ ሀገራት የመንገድ መሰረተ ልማትን ለማሳለጥና የዲጂታል መሰረተ ልማት ግንባታን ለማጠናከር በቅንጅት እየሰራ ይገኛል፡፡…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዴሞክራሲያዊና አሳታፊ በሆነ መልኩ ተካሂዷል – የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት

አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በአዲስ አበባ ከተማ ዴሞክራሲያዊ እና አሳታፊ በሆነ መልኩ በስኬት ተካሂዷል አለ የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት። የጋራ ምክር ቤቱ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ አሰጣጥ ሒደት መጠናቀቁን አስመልክቶ ለመገናኛ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የጠላት ጩኸት ሳያስቆማቸው በነቂስ ወጥተው ድምጽ የሰጡ ዜጎችን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሕዝብ ሀገር ወዳድና የወል መሻቱን መጠበቅ የሚችል ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ የኢትዮጵያ ሕዝብ አስደናቂም ተአምረኛም ሕዝብ…

ምርጫው በሠላማዊ መንገድ እየተካሄደ ነው – የሐረሪ ክልል የተፎካካሪ ፓርቲ እጩዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምርጫው ድምፅ አሰጣጥ ሒደት ያለምንም ችግር እየተካሄደ ነው አሉ በሐረሪ ክልል በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እየተወዳደሩ የሚገኙ የተፎካካሪ ፓርቲ እጩዎች ተወዳዳሪዎች፡፡ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ)ን ወክለው በክልሉ ለሕዝብ ተወካዮች…

አንድ ወቅት የጭቆና ስፍራ የነበረው ቦታ ዛሬ የታሪክ መለወጫ ሆኗል – ኦብነግ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ) በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በ7ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ ላይ ተሳትፎ እያደረገ ይገኛል። የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር አቶ አህመድ ያሲን ድምፃቸውን ከሰጡ በኋላ በሰጡት አስተያየት÷ ያለፉት 27 ዓመታት…

በአማራ ክልል ኩታበር ምርጫ ክልል ተቋርጦ የነበረው የምርጫ ሂደት ዳግም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ኩታበር ምርጫ ክልል ተቋርጦ የነበረው የምርጫ ሂደት ዳግም ተጀምሮ መራጮች ድምፅ እየሰጡ ነው፡፡ በአማራ ክልል በኩታበር ምርጫ ክልል ሥር ከሚገኙ 73 ምርጫ ጣቢያዎች መካከል አንዱ በሆነው የቁንዲ -ለ- ምርጫ ጣቢያ ተቋርጦ…

50 ሺህ 188 የምርጫ ጣቢያዎች በሰዓቱ ተከፍተዋል – ቦርዱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 50 ሺህ 188 የምርጫ ጣቢያዎች በሰዓቱ ተከፍተው የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ተጀምሯል አለ፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ የምርጫውን ጊዜያው ሂደት በተመለከተ በሰጡት መግለጫ፤ 50 ሺህ 188 የምርጫ ጣቢያዎች…

የድምፅ መስጫ ወረቀት…

1. ለመራጩ ለምርጫ ጣቢያው ከተዘጋጀው የድምፅ መስጫ ወረቀት ለአንድ ምክር ቤት አንድ የድምፅ መስጫ ወረቀት በድምፅ መስጫ ወረቀት አዳዩ አማካይነት ይሰጠዋል። 2. በዕለቱ የሚካሄደው ምርጫ ከአንድ በላይ ለሆኑ ምክር ቤቶች ሲሆን÷  ለየምክር ቤቱ ምርጫ አንድ አንድ የድምፅ መስጫ ወረቀቶች…

የሚወክለንን የፖለቲካ ፓርቲ ለመምረጥ ድምጽ የሚሰጥበትን ቀን በጉጉት እየጠበቅን ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚወክለንን የፖለቲካ ፓርቲ ለመምረጥ ድምጽ የሚሰጥበትን ቀን በጉጉት እየጠበቅን ነው አሉ የበደሌ ከተማ ነዋሪዎች። የበደሌ ከተማ ነዋሪዎች ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ ዜጎች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የወሰዱት የምርጫ ካርድ እንዳይባክን…

በአማራ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ቁሳቁስ የማጓጓዝ ሥራ እየተከናወነ ነው። የክልሉ ሕዝብ ምርጫውን በባለቤትነት በመያዝ አስፈላጊውን ሁሉ ትብብር በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አሚኮ ዘግቧል፡፡ በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር…