Fana: At a Speed of Life!

አስቸኳይ የሳይበር ደህንነት የጥንቃቄ መልዕክት

በዋትስአፕ መተግበሪያ ላይ እየተፈጸሙ ያሉ የተቀናጁ የጠለፋ ጥቃቶችን በተመለከተ ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር የተላለፈ የጥንቃቄ መልዕክት የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ከዚህ ቀደም በተለያዩ ጊዜያት የዜጎችንና የተቋማትን የሳይበር ደህንነት ለማስጠበቅ ተደጋጋሚ የጥንቃቄ…

እያደገ የመጣው የኢትዮ- አዘርባጃን ሁለንተናዊ ትብብር…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንጆቹ 1992 የተጀመረው የኢትዮጵያ እና አዘርባጃን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አሁን ላይ አዲስ ምዕራፍ ላይ ይገኛል፡፡ ኢትዮጵያና አዘርባጃን በተለያዩ ዘርፎች ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ ለማሳደግ በትብብር ሲሰሩ የቆዩ ሲሆን ÷ በተለይም ከቅርብ…

ኢትዮጵያውያን ለብሔራዊ ጥቅማቸው በጋራ መቆም የዘመናት መገለጫቸው ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን ለብሔራዊ ጥቅማቸው በጋራ መቆም የዘመናት መገለጫቸው ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሊዲያ ግርማ፡፡ ቢሮው 130ኛውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓልን በማስመልከት "ከአኩሪ ታሪክ ወደ…

በኦሮሚያ ክልል የ12ኛ ክፍል ፈተናን በበይነ መረብ ብቻ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ ነው፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ ካሳሁን ገላና (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ…

በመዲናዋ የ100 ሺህ ቤቶች ግንባታ ሒደት በፍጥነትና ጥራት እየተከናወነ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በ2018 በጀት ዓመት ለመገንባት የታቀዱ የ100 ሺህ ቤቶች ግንባታ በፍጥነት እና በጥራት እየተከናወነ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባ አዳነች በገርጂ፣ ቱሉ ዲምቱ፣ ገላን ጉራ፣ አቃቂ…

በመዲናዋ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እናሰራለን በሚል ከ6 ሚሊየን ብር በላይ በመቀበል የተጠረጠሩ በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበበ ከተማ አስተዳዳር መሬት ልማትና አስተዳዳር ቢሮ ሰራተኞች ነን፤አመራሮችን እናውቃለን፤ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እናሰራላችኋለን በማለት 6 ሚሊየን 362 ሺህ 59 ብር አታልለው በመቀበል የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡…

ሕጋዊና ሕዝባዊ መንግሥት ለማፅናት ብቸኛው መንገድ ምርጫ ነው

የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ከየካቲት 12 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ለተከታታይ ሦስት ቀናት በመዲናችን አዲስ አበባ ተካሂዶ በስኬት ተጠናቅቋል፡፡ ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው ሰፊ ዝግጅት እየተደረገለት የቆየውና በአሁኑ ጊዜ ወደ ዋና እንቅስቃሴው እየገባ ያለውን 7ኛውን…

የሎጂስቲክስ አገልግሎትን ዲጂታላይዝ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሎጂስቲክስ አገልግሎት አሰጣጥን ዲጂታላይዝ ለማድረግ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ (ኢባትሎ)፡፡ የኢባትሎ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አብዱልበር ሸምሱ (ኢ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያን ከዓለም…

ዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን አንድነት፣ ቁርጠኝነትና አይበገሬነት መገለጫ ነው – አቶ ሃይሉ አዱኛ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን የአንድነት፣ ቁርጠኝነትና አይበገሬነት መገለጫ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ፡፡ 49ኛው የጉሚ በለል መድረክ “ዓድዋ የጋራ ድል የወል ትውስታ” በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ነው፡፡…