የሀገር ውስጥ ዜና የምስራቅ አፍሪካ የባህልና ጥበባት ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ይካሄዳል Melaku Gedif Dec 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‘ጥበብና ባህል ለቀጣናዊ ትብብር’ በሚል መሪ ሀሳብ የምስራቅ አፍሪካ የባህልና ጥበባት ፌስቲቫል ከጥር 15 እስከ 20 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ፌስቲቫሉን አስመልክቶ ተቀማጭነታቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የወሰዱ ዜጎች ቁጥር 10 ሚሊየን ደረሰ Melaku Gedif Dec 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የወሰዱ ዜጎች ቁጥር 10 ሚሊየን መድረሱን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታውቋል፡፡ የፕሮግራሙ የኮሙኒኬሽንና ሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ አቤኔዘር ፈለቀ እንደገለጹት÷ ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ሁሉን አቀፍ፣ አካታችና…
የሀገር ውስጥ ዜና አየር ወለድ ጥምር ጀግንነትን የሚጠይቅ የላቀ ወታደራዊ ሙያ ነው – ብ/ጄ ከማል ኤቢሶ Melaku Gedif Dec 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ አየር ወለድ ት/ቤት ብቁ አየር ወለዶችን በማፍራት ረገድ የሚጠበቅበትን እየተወጣ ነው ሲሉ የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ም/አዛዥ ብርጋዲየር ጄኔራል ከማል ኤቢሶ ተናገሩ፡፡ ብ/ጄ ከማል በቢሾፍቱ አየር ወለድ ት/ቤት የአየር ወለድ ስልጠናን…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ህብረት የትራንስፖርትና ኢነርጂ ቴክኒካል ኮሚቴ የተለያዩ ረቂቅ ስትራቴጂዎችን አጸደቀ Melaku Gedif Dec 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት የትራንስፖርትና ኢነርጂ ቴክኒካል ኮሚቴ የአህጉሪቱን ትራንስፖርትና ኢነርጂ ለማሻሻል የተዘጋጁ የተለያዩ ረቂቅ ስትራቴጂዎችን አጽድቋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት የትራንስፖርትና ኢነርጂ ቴክኒካል ኮሚቴ ሶስተኛው ልዩ የሚኒስትሮች…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የመሬት ይዞታ ካርታን ጨምሮ የተለያዩ ሃሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጅ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ Melaku Gedif Dec 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ በተሰራው ድንገተኛ ኦፕሬሽን የመሬት ይዞታ ካርታን ጨምሮ የተለያዩ ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጅ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማን ጨምሮ በመላው አዲስ አበባ የትምህርት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሌላ አካል ይዞታን በሀሰተኛ ሰነድ በ700 ሚሊየን ብር ለመሸጥ የተደራደረው አትሌት በ3 ዓመት ከ4 ወር እስራት ተቀጣ Melaku Gedif Dec 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሌላ አካል ይዞታን በሀሰተኛ ሰነድ በ700 ሚሊየን ብር ለመሸጥ በመደራደር የተከሰሰው አትሌት ድሪባ መርጋ በ3 ዓመት ከ4 ወር ጽኑ እስራት እንዲቀጣ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ወሰነ። የፍትህ ሚኒስቴር…
የሀገር ውስጥ ዜና በጃል ሰኚ ነጋሳ የተመሩ የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት አባላት ከከንቲባ አዳነች አቤቤ ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Dec 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኦሮሚያ ክልል መንግስት ጋር የሰላም ስምምነት ላይ የደረሰው በኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ከፍተኛ አመራር ጃል ሰኚ ነጋሳ የተመራ የሠራዊቱ አባላት በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያን እና ሌሎች የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ ከውይይቱ በኋላም የአዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሕብረቱ የቀድሞ ተዋጊዎችን መልሶ ለማቋቋም የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ Melaku Gedif Dec 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቀድሞ ተዋጊዎችን መልሶ ለማቋቋም የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ተወካይ ጀስላይን ናሂማ ገለጹ። በብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽንና በአፍሪካ ሕብረት ትብብር ከየቀድሞ ተዋጊዎችን መልሶ ቋቋምና ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመጀመሪያው የፓርላማ የዜጎች ፎረም ተካሄደ Melaku Gedif Dec 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ሀገራዊ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የመጀመሪያው የፓርላማ የዜጎች ፎረም ተካሂዷል፡፡ በፎረሙ ላይም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ፣ የምክር ቤት አባላት፣ ሚኒስትሮች፣ ምሁራን፣ የሚዲያ ተቋማት ሃላፊዎችና ጥሪ…
ስፓርት የመቻል ስፖርተኞች በስፖርቱ ዘርፍ የኢትዮጵያ አደራ አለባቸው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ Melaku Gedif Dec 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቻል ስፖርተኞች በስፖርቱ ዘርፍ ከተቋም ባለፈ የኢትዮጵያ አደራ አለባቸው ሲሉ የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በናይጀሪያ አቡጃ በመላው አፍሪካ የጦር ሃይሎች ስፖርት…