የሀገር ውስጥ ዜና በኢንዱስትሪ ፓርኩ የተሰማሩ ባለሃብቶች በተኪ ምርት ውጤት እያስመዘገቡ መሆኑ ተመላከተ Melaku Gedif Dec 9, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በባሕር ዳር ኢንዱስትሪ ፓርክ የተሰማሩ ባለሃብቶች የውጭ ምንዛሬ በማስገኘትና ተኪ ምርት በማምረት ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እድገት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የባሕርዳር ቅርንጫፍ ዋና…
የሀገር ውስጥ ዜና ነጻነታችን የሚጋፋ ማንኛውንም የውጭ ሃይል በጋራ በማንበርከክ አንድነታችንን ጠብቀን ኖረናል – ፕሬዚዳንት ታዬ Melaku Gedif Dec 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን ሰላምና ነጻነታችን የሚጋፋ ማንኛውንም የውጭ ሃይል በጋራ በማንበርከክ አንድነታችን ጠብቀን ኖረናል ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ 19ኛውን የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል አስመልክተው በማህበራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴራል ሥርዓት የሕዝቦችን ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ ይጨምራል – አፈ-ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር Melaku Gedif Dec 7, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ሥርዓት የመግባባት ዴሞክራሲን በማንበር የሕዝቦችን ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ ይጨምራል ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ። 19ኛው ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓልን በማስመልከት በአርባምንጭ ከተማ ሲምፖዚየም…
የሀገር ውስጥ ዜና የቆሼ ደረቅ ቆሻሻ መጣያ ስፍራን ለማልማት የሚያስችል ውይይት ተካሄደ Melaku Gedif Dec 7, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለምዶ ‘ቆሼ’ ተብሎ የሚታወቀውን የደረቅ ቆሻሻ መጣያ ስፍራ ለማልማት የሚያስችል ውይይት እና የመስክ ጉብኝት ተካሄደ። የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሌሊሴ ነሜ እንደገለጹት፤ የአካባቢ ጥበቃ ስርዓትን ለማጠናከር የቆሻሻ…
የሀገር ውስጥ ዜና ነዋሪነታቸውን በጣሊያን ያደረጉ ኢትዮጵያዊ ለህዳሴ ግድቡ የ65 ሺህ ዩሮ ቦንድ ግዥ ፈጸሙ Melaku Gedif Dec 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነዋሪነታቸውን በጣሊያን ያደረጉ ኢትዮጵያዊ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የ65 ሺህ ዩሮ ቦንድ ግዥ መፈጸማቸውን በሮም የኢትዮጵያ ኤምባሲ ገለጸ። ግለሰቡ ከዚህ ቀደም በተለያየ ጊዜ ለግድቡ ግንባታ የቦንድ ግዥ በመፈጸም ድጋፍ ሲያደርጉ የቆዩ…
ስፓርት ሀዲያ ሆሳዕና አዳማ ከተማን አሸነፈ Melaku Gedif Dec 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 10ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ሀዲያ ሆሳዕና አዳማ ከተማን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈ። በድሬዳዋ ስታዲየም ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕና ኢዮብ አለማየሁ እና በረከት ወ/ዮሐንስ ባስቆጠሯቸው ሁለት…
የሀገር ውስጥ ዜና የታሕሳስ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል Melaku Gedif Dec 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የታሕሳስ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሕዳር ወር በነበረበት እንዲቀጥል መወሰኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የነዳጅ ማደያዎችና ኩባንያዎች ያልተገባ የነዳጅ ክምችት ከመያዝና የዋጋ ጭማሪ ከማድረግ ተቆጥበው…
የሀገር ውስጥ ዜና 1 ሺህ 155 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Melaku Gedif Dec 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው የመመለስ ስራ መቀጠሉን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በዚህ መሰረትም ከሕዳር 4 እስከ ሕዳር 27 ቀን 2017 ድረስ 1 ሺህ 155…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያና ፓኪስታን ሕዝቦች ጥልቅ የባሕልና የመንፈስ ትስስር አላቸው – አምባሳደር ጀማል በከር Melaku Gedif Dec 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ-ፓኪስታን የወንድማማችነት በዓል ኢስላም አባድ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተከብሯል፡፡ በመርሐ ግብሩ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ወዳጅነትና ወንድማማችነት ለማጠናከር ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ግለሰቦች እውቅና መሰጠቱ ተመላክቷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አብርሃም በላይ (ዶ/ር) የወይቦ መስኖ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ ሒደትን ጎበኙ Melaku Gedif Dec 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) በወላይታ ዞን የወይቦ መስኖ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ ያለበትን ደረጃ ተመልክተዋል። የወይቦ መስኖ ፕሮጀክት የሚገነባው በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ሲሆን÷ የመስኖ መሰረተ ልማቱ የቦሎሶ ሶሬ እና…