Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ ክልል የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ በኤረር ወረዳ በዛሬው ዕለት ተጀምራል፡፡ "አፈራችን ለሀገራዊ ብልጽግናችን" በሚል መሪ ሃሳብ የሚከናወነው የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ በክልሉ በሚገኙ ሦስት የገጠር ወረዳዎች ለአንድ ወር እንደሚካሄድ…

በ75 ሚሊየን ብር የተገነባው የፈሳሽ ናይትሮጅን ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ75 ሚሊየን ብር የተገነባው የፈሳሽ ናይትሮጅን ማምረቻ ፋብሪካ ተመርቆ ሥራ ጀምሯል፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) እና ሌሎች…

“ቲካሻ ቤንጊ” የጋራና አሰባሳቢ ትርክትን የሚያጎላ ነው-ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸኮ የዘመን መለወጫ በዓል "ቲካሻ ቤንጊ" በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ሸኮ ከተማ በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ነው። "ቲካሻ ቤንጊ" የተዘራው እህል ደርሶ ከተሰበሰበ በኋላ በበጋው የፀሐይ ብርሃን ታጅቦ እህል…

7 ድርጅቶች በድሬዳዋ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የመስሪያ ቦታ ተረከቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ ተሰማርተው የንግድ ሥራ ለማከናወን ማመልከቻ ያስገቡና ተመርጠው ወደ ሥራ ለሚገቡ 7 ድርጅቶች የቦታ ርክክብ ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶር) በማህበራዊ ትስስር…

የተባበሩት መንግስታት አሜሪካ በሚቀጥለው ዓመት ከዓለም ጤና ድርጅት አባልነት እንደምትወጣ አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት አሜሪካ በፈረንጆቹ 2026 ከዓለም ጤና ድርጅት አባልነት እንደምትወጣ አረጋግጧል። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለዓለም ጤና ድርጅት የሚደረገው የገንዘብ ድጋፍ እንዲቋረጥ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸው ይታወሳል፡፡…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ሲቲ ከቼልሲ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢቲሃድ ስታዲየም ላይ ማንቼስተር ሲቲ ከቼልሲ ዛሬ ምሽት የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡ ምሽት 2፡30 ላይ በሚደረገው ጨዋታ ሩበን ዲያዝ እና ጀረሚ ዶኩ በጉዳት የማይሰለፉ ሲሆን÷አዲስ…

ሔር ኢሴ በዩኔስኮ መመዝገቡን በማስመልከት የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ዒሳ ማህበረሰብ ያልተጻፈ ባሕላዊ ሕግ “ሔር ኢሴ” በዩኔስኮ መመዝገቡን በማስመልከት በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡ በድጋፍ ሰልፉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ…

የኮሪደር ልማቱ የጅማ ከተማን የተደበቀ ውበት ይበልጥ እንዲፈካ አድርጓል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማቱ የጅማ ከተማን የተደበቀ ውበት ይበልጥ እንዲፈካ አድርጓል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጅማ የነበራቸውን ቆይታ አስመልከተው በሰጡት ማብራሪ ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሃብት የታደለች ሀገር መሆኗን…

ኢትዮጵያ ለቀጣናው ብልጽግና የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች ነው – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን ከማስከበር ባለፈ ለቀጣናው ብልጽግና በጋራ ተጠቃሚነት መርሕ የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው እንዳሉት÷የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት…

የአገው ፈረሰኞችን በዓል በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቅቋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጥር 23 ቀን 2017 ዓ.ም ለሚከበረው የአገው ፈረሰኞች ማህበር ምስረታ በዓል አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አስታውቋል፡፡ የመምሪያው ሃላፊ አቶ ለይኩን ሲሳይ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የአገው…