ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በርካታ ተግባራትን በማከናወን ላይ ትገኛለች ተባለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በአረንጓዴ የልማት ጉዞ በርካታ ተግባራትን በቁርጠኝነት በማከናወን ላይ እንደምትገኝ የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ሳሙኤል ዶ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
"ኢትዮጵያ አረንጓዴ ጉዞ…