Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ነጻ ንግድ ቀጣና ሥምምነትን መተግበር የሚያስችል ቁመና ላይ ናት – የአፍሪካ ነጻ ንግድ ቀጣና ስብሰባ ተሳታፊዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ነጻ ንግድ ቀጣና ስምምነት ማዕቀፍን መተግበር የሚያስችል ቁመና ላይ መሆኗን ተገንዝበናል ሲሉ የ19ኛው የአፍሪካ ነጻ ንግድ ቀጣና ስብሰባ ተሳታፊዎች ገለጹ። የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ስምምነት አባል ሀገራት 19ኛው…

አመራሩ በአገልጋይነት መንፈስ የማህበረሰቡን ጥያቄ ለመመለስ ሊሰራ ይገባል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አመራሩ የአገልጋይነት መንፈስን ተላብሶ የማህበረሰቡን ጥያቄ ለመመለስ በትኩረት ሊሰራ ይገባል ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ሲጠናቀቅ…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከሲትሳም ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከደቡብ ሱዳን የተኩስ አቁም እና የሽግግር የጸጥታ ዝግጅቶች ክትትል እና ማረጋገጫ መካኒዝም (ሲትሳም) ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት የደቡብ ሱዳን ወቅታዊ…

በአጭር ጊዜ በምግብ ራሳችን በመቻል ለዓለም ተምሳሌት እንሆናለን – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአጭር ጊዜ በምግብ ራሳችን በመቻል ለዓለም ተምሳሌት ሀገር እንሆናለን ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። አገልግሎቱ ባወጣው መግለጫ፤ አሁን የታዩ አበረታች ውጤቶችን በማስቀጠል ከምግብ እርዳታ ጥገኝነት ተላቀን ራሳችን መቻል…

ኢትዮጵያና ቺሊ በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ከቺሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ ግላሪያ ዴ ላ ፎንቴ ጋር ተወያይተዋል። ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት÷ኢትዮጵያ የቺሊን የሴቶችን ተሳትፎ ያረጋገጠ የፓለቲካ ምህዳር ወደ…

የፋሲል አብያተ መንግስት ጥገና ታሪካዊ ይዘቱን ጠብቆ በፍጥነት እየተከናወነ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ የፋሲል አብያተ መንግስት ጥገና ታሪካዊ ይዘቱን ጠብቆ በፍጥነት እየተከናወነ መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ በጎንደር ከተማ የሚከናወኑ የልማት ስራዎችን ሂደት ጎብኝተዋል።…

ለአሸባሪው ሸኔ ሊተላለፍ የነበረ የመገናኛ ሬዲዮ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ6ኛ ዕዝ የአንድ ኮር አባላት ከሕብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ ለአሸባሪው ሸኔ ቡድን ሊተላለፍ የነበረ የመገናኛ ሬዲዮ መያዙ ተገልጿል፡፡ መነሻውን አዲስ አበባ አድርጎ አሊ ዲሮ ወደተባለ ቦታ ለአሸባሪው ቡድን ሊደርስ የነበረ 21 ዘመናዊ የመገናኛ…

የተረሳው የእምቦጭ አረም የጣና ሐይቅ ዙሪያን በድጋሚ መውረሩ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የእምቦጭ አረም በአስፈሪ ሁኔታ የጣና ሐይቅ ዙሪያን በድጋሚ መውረሩን የጣና ሐይቅ እና የሌሎች ውሃ አካላት ልማትና ጥበቃ ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡ የኤጀንሲው ዋና ስራ አስኪያጅ አያሌው ወንዴ (ዶ/ር)÷ ባለፉት ዓመታት የእንቦጭ አረምን ከጣና ሐይቅ…

በሙስና ወንጀል የተከሰሱ የፐርTዝ ብላክ ሰራተኞች በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመኖሪያ ቤት ሽያጭ ጋር ተያይዞ በማታለል ሙስና ወንጀል የተከሰሱ የፐርTዝ ብላክ ሰራተኞች በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ታዘዘ። የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ የፐርTዝ ብላክ ኢቲኤች ትሬዲንግ አ/ማ…

ጠ/ሚ አማዱ ኡሪ ባህ በዓለም አቀፍ እጅ ኳስ ፌዴሬሽን ዋንጫ አህጉራዊ ሻምፒዮና ማጠቃለያ መርሐ ግብር ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጊኒ ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ እየተካሄደ በሚገኘው የ2024 ዓለም አቀፍ እጅ ኳስ ፌዴሬሽን ዋንጫ አህጉራዊ ሻምፒዮና ማጠቃለያ መርሐ ግብር ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ ፕሬዚዳንቱ በስፖርት አካዳሚው ሲደርሱ የባህልና…