Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የአትክልት ምርቶች በመርከብ ለአውሮፓ ገበያ ተላኩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የአትክልት ምርቶች በመርከብ ተጓጉዘው ለአውሮፓ ገበያ መላካቸውን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ኢትዮ ቬጅ ፍሩ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ሹገር ስናብ እና ማንጄቱት የተባሉ የአትክልት ምርቶችን በመርከብ…

ሂዝቦላህ 50 ሮኬቶችን ወደ ሰሜን እስራኤል አስወነጨፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሂዝቦላህ 50 ተጨማሪ ሮኬቶችን ወደ ሰሜን እስራኤል ማስወንጨፉ ተሰምቷል፡፡ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ ሂዝቦላህ በሰሜን እስራኤል ካርሚኤል በተሰኘ አካባቢ 50 ሮኬቶን አስወንጭፎ በፈጸመው ጥቃት እስካሁን ከ6…

የቤኑና መንደር ቱሪዝምን ከግብርና ልማት ያጣመረ ውብ የቱሪስት መዳረሻ ስፍራ ነው – አምባሳደር ሶፊ ፍሮም-ኢሜስበርገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኑና መንደር ቱሪዝምን ከግብርና ልማት ያጣመረ ውብ የቱሪስት መዳረሻ ስፍራ መሆኑን በኢትዮጵያ የአውሮፓ ሕብረት አምባሳደር ሶፊ ፍሮም-ኢሜስበርገር ገለጹ። ቤኑና መንደር በበሰቃ ሃይቅ ዳርቻ እጅግ ዘመናዊ መኝታ ክፍሎች፣ የስብሰባ አዳራሽ፣ ሲኒማ…

በኢትዮጵያ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን ዜጎች ከስኳር ሕመም ጋር እንደሚኖሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን በላይ ዜጎች ከስኳር ሕመም ጋር እንደሚኖሩ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ዓለም አቀፍ የስኳር ሕመም ቀን በኢትዮጵያ ለ34ኛ ጊዜ ሕዳር 5 ቀን 2017 ዓ.ም በተለያዩ ሁነቶች ይከበራል፡፡ የጤና ሚኒስቴር የበሽታ…

ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ወደ ኪሊማንጃሮ በረራ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ ትልቁ ተራራ መገኛ ወደ ሆነው ኪሊማንጃሮ በኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን በራራ ሊያደርግ መሆኑን አስታውቋል፡፡ አየር መንገዱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው መረጃ÷የአፍሪካ ትልቁ ተራራ መገኛ…

ጎግል ፕሌይ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል መጀመሩ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ትልቅ ተጽዕኖ ይፈጥራል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎግል ፕሌይ (Google Play) አልሚዎች ምዝገባ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል መጀመሩን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)÷የጎግል ፕሌይ የአልሚዎች ምዝገባ ኢትዮጵያውያን…

በመዲናዋ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ሕዝባዊ የስፖርት እንቅስቃሴ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ሕዝባዊ የስፖርት እንቅስቃሴ (ማስ ስፖርት) ተካሂዷል ፡፡ መርሐ ግብሩ"የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሁለንተናዊ ብልጽግና" በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ የስፖርት እንቅስቃሴው በየካ ፣ ቦሌ፣…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሩሲያው አቻቸው ሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር ተወያዩ። ከመጀመሪያው የሩሲያ አፍሪካ የሚኒስትሮች አጋርነት ፎረም ጎን ለጎን የተወያዩት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ፤ በኢትዮጵያና በሩሲያ መካከል ያለውን ግንኙነት…

የ25ኛ ሰላም ኮርስ ዕጩ መኮንኖች የምረቃ ስነ-ስርዓት ዛሬ ይከናወናል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ስልጠና ዋና መምሪያ የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚና የሁርሶ ዕጩ መኮንን ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የወልወል ድህረ-ምረቃ እና የ25ኛ ሰላም ኮርስ ዕጩ መኮንኖች የምረቃ ስነ-ስርዓት ዛሬ ይከናወናል። ተመራቂ ዕጩ መኮንኖች በማሠልጠኛ ማዕከሉ…

በሶማሌ ክልል በ300 ሚሊየን ብር ወጪ ማስፋፊያ የተደረገለት ሆስፒታል ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ በ300 ሚሊየን ብር ወጪ ማስፋፊያ የተደረገለት የጎዴ ከተማ ሼክ ኢብራሂም አብደላ አጠቃላይ ሆስፒታልና አዲስ የተገነባውን የኦክስጂን ማዕከል መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ። አቶ ሙስጠፌ መሐመድ…