Fana: At a Speed of Life!

ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የተደረገው ጥረት ተጨባጭ ውጤት አምጥቷል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከትናንት የተሻገሩ የፖለቲካ ስብራቶችን ለመጠገንና በሀገሪቷ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት መንግስት ያደረገው ጥረት ተጨባጭ ውጤት ማምጣቱን የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ገለጹ። የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ…

ደቡብ ኮሪያ በአውሮፕላን አደጋ ህይወታቸውን ላጡ ሰዎች የ7 ቀናት ብሔራዊ ሀዘን አወጀች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ደቡብ ኮሪያ ዛሬ ሌሊት ላይ በተከሰተው የአውሮፕላን አደጋ ህይወታቸውን ላጡ ሰዎች የሰባት ቀናት ብሔራዊ ሀዘን አወጀች። 181 ሰዎችን ከታይላንድ ባንኮክ አሳፍሮ ደቡብ ኮሪያ የደረሰው አውሮፕላን ሙአን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለማረፍ…

የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢኮኖሚው ላይ ተጨባጭ ስኬት አምጥቷል – ማሞ ምህረቱ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢኮኖሚው ላይ መሰረታዊ ለውጥና ተጨባጭ ስኬት ማምጣቱን የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ገለጹ። ባለፉት አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ ከተከናወኑ ትላልቅ የሪፎርም ስራዎች…

በጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ጅቡቲ ገባ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ዛሬ ማምሻውን ጅቡቲ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ አባላት ጅቡቲ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መሃመድ አሊ የሱፍ አቀባበል አድርገውላቸዋል።…

የቁሉቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቁሉቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን የፀጥታ ጥምር ኃይል አስታውቋል፡፡ ግብረ ሃይሉ በዓሉ በስኬት እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ ትብብር ላደረገው የአካባቢው ህብረተሰብ፣ ለኃይማኖት አባቶች፣ ለአስተዳደር አካላት…

በጎንደር የጥምቀት በዓልን በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር የጥምቀት በዓልን በድምቀት ለማክበር የዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቃቸውን የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው ገለጹ። ከተማ አስተዳደሩ የጥምቀት በዓልን ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለማክበር ከፀጥታ አካላትና ከማሕበረሰብ…

አደገኛ ዕፅ በማዘዋወር የተጠረጠሩ የውጭ ሀገር ዜጎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አደገኛ ዕፅ በማዘዋወር የተጠረጠሩ የውጭ ሀገር ዜጎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ኢትዮጵያን የአደገኛ ዕፅ ዝውውር መዳረሻ ለማድረግ በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ሀገር ውስጥ…

በሞሮኮ ስደተኞችን የጫነች ጀልባ ሰጥማ ቢያንስ የ69 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ ስደተኞችን የጫነች ጀልባ በመስጠሟ 25 የማሊ ዜጎችን ጨምሮ ቢያንስ 69 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉ ተነግሯል። መዳረሻቸው ስፔን አድርገው በጀልባዋ ሲጓዙ የነበሩት ስደተኞች ቁጥር 80 እንደነበር የማሊ ባለስልጣናት ተናግረዋል፡፡ ዘጠኝ…

ቢሮው እስከ ምሽቱ 4 ሰዓት ያለታሪፍ ጭማሪ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ አካላት በመደበኛው ታሪፍ መሰረት የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡ የከተማዋ ትራንስፖርት ሮቢ አስታውቋል፡፡ በመዲናዋ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ አካላት እስከ ምሽቱ 4…

ለአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ዝግጅት መጀመሩን የፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ም/ኮሚሽነር ጄነራል መላኩ ፋንታ እንዳሉት÷ በኢትዮጵያ…