Fana: At a Speed of Life!

ተፈናቃይ ነን በማለት በሀሰተኛ ሰነድ ቤትና ድጎማ በመውሰድና በማስወሰድ ወንጀል የተከሰሱ ጥፋተኛ ተባሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ተፈናቃይ ነን በማለት የመኖሪያ ቤትና ድጎማ በመውሰድና በማስወሰድ በመንግስት ላይ ከ8 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል ተብለው በሙስና ወንጀል የተከሰሱ 20 ግለሰቦች የጥፋተኝነት ፍርድ የተላለፈባቸው። በኦሮሚያ ክልል በሸገር ከተማ አስተዳደር…

የሶማሌ ክልል የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት የክልሉን የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ አጸደቀ። ምክር ቤቱ ባካሄደው 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ያቀረበው የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ላይ ተወያይቶ ምክረ ሃሳቦችን በማከል ፖሊሲው እንዲጸድቅ ውሳኔ…

በአቶ አባተ አበበ ላይ የግድያ ወንጀል በመፈጸም የተከሰሰው ተስፋዬ ሆርዶፋ በሁለት ክሶች እንዲከላከል ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የግድያና የከባድ ውንብድና ወንጀል ችሎት በአቶ አባተ አበበ ላይ የግድያ ወንጀል በመፈጸም የተከሰሰው ተስፋዬ ሆርዶፋ በሁለት ክሶች እንዲከላከል ብይን ሰጠ። የፍትህ ሚኒስቴር የልዩ ልዩ ወንጀል ጉዳዮች…

26 የገጠር ከተሞችና መንደሮች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2017 መጀመሪያ ሩብ ዓመት 26 የገጠር ከተሞችንና መንደሮችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ ተቋሙ 120 ሺህ አዳዲስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ አቅዶ 90 ሺህ 573 አዳዲስ…

በአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የጸጥታ አካላት ከ580 ሚሊየን ብር በላይ ድጎማ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የሚሊሻ አባለት፣ የመንግስትና የግል ታጣቂዎች የድጎማና የካሳ ክፍያ መደረጉን የክልሉ ሚሊሻ ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ የጽ/ቤቱ ዳይሬክተር አቶ ደምስ ስለሽ÷ ድጎማው በጦርነቱ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸውና…

ፓም ቦንዲ የትራምፕ አስተዳደር ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ተደርገው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ 47ኛው ፕሬዚዳንት ተደርገው የተመረጡት ዶናልድ ትራምፕ አንጋፋዋን አቃቢተ ህግ ፓም ቦንዲን ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በማድረግ ሹመት ሰጡ፡፡ ትራምፕ ሹመቱን የሰጡት ቀደም ሲል ዕጩ አድርገው የመረጧቸው ማት ጋኤዝ በተነሳባቸው ተቃውሞ ሃላፊነቱን…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የበላይ ጠባቂ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከማህበሩ የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ። በማህበሩ ፕሬዚዳንት አበራ ቶላ የተመራው ቡድን የሰብዓዊ ድጋፍ በመስጠት ረገድ የተመዘገቡ ስኬቶችን በተመለከተ ገለጻ አድርጓል።…

በአዲስ አበባ አህጉራዊ የሰላም ኮንፈረስ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አህጉራዊ የሰላም ኮንፈረንስ እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ። የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ኮንፈረንሱን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ÷ በኮንፈረንሱ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ተወካዮች ይታደማሉ ብለዋል። በመድረኩ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአፍሪካ ስማርት ከተሞች ኢንቨስትመንት ፎረም ሽልማት ተበረከተለት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአፍሪካ ስማርት ከተሞች ኢንቨስትመንት ፎረም ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡ ሽልማቱ በኮሪደር ልማት ከተማይቱን ለነዋሪዎቿ እና ለእንግዶቿ ምቹና ተስማሚ ለማድረግ በአጭር ጊዜ የተገኘውን አመርቂና ውጤታማ ተግባር መሰረት…

የዓለም ባንክ ለጤናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዲያጠናክር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ አዲስ ከተሾሙት የዓለም ባንክ ካንትሪ ዳይሬክተር ሚሪያም ሳሊም ጋር ባደረጉት ውይይት በቀጣይ በጤናው ዘርፍ በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ በትኩረት መክረዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ ዳባ÷ ኢትዮጵያ በኮቪድ…