ተፈናቃይ ነን በማለት በሀሰተኛ ሰነድ ቤትና ድጎማ በመውሰድና በማስወሰድ ወንጀል የተከሰሱ ጥፋተኛ ተባሉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ተፈናቃይ ነን በማለት የመኖሪያ ቤትና ድጎማ በመውሰድና በማስወሰድ በመንግስት ላይ ከ8 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል ተብለው በሙስና ወንጀል የተከሰሱ 20 ግለሰቦች የጥፋተኝነት ፍርድ የተላለፈባቸው።
በኦሮሚያ ክልል በሸገር ከተማ አስተዳደር…