Fana: At a Speed of Life!

የዓለም ባንክ ለጤናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዲያጠናክር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ አዲስ ከተሾሙት የዓለም ባንክ ካንትሪ ዳይሬክተር ሚሪያም ሳሊም ጋር ባደረጉት ውይይት በቀጣይ በጤናው ዘርፍ በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ በትኩረት መክረዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ ዳባ÷ ኢትዮጵያ በኮቪድ…

ሩሲያ በዩክሬን ላይ የአህጉር አቋራጭ ሚሳዔል ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን ላይ የአህጉር አቋራጭ ሚሳዔል ጥቃት መፈጸሟን ኪዬቭ አስታውቃለች፡፡ ጥቃቱ ዩክሬን በአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ይሁንታ በአሜሪካ ሰራሽ ሚሳኤሎች በሩሲያ ላይ ለፈጸመችው ጥቃት የአጸፋ ምላሽ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የአህጉር አቋራጭ…

አይሲሲ በጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ ላይ የእስር ማዘዣ ቆረጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት (አይሲሲ) በእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ እና በቀድሞ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ዮአቭ ጋላንት ላይ የእስር ማዘዣ ቆረጠ። ከእስራኤል ባለስልጣናት በተጨማሪ እስራኤል ባለፈው ሃምሌ ወር በጋዛ…

የተማሪዎችን ውጤትለማሻሻል የትምህርት ማህበረሰቡ የበኩሉን ሊወጣ ይገባል – አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተማሪዎችን ውጤትና ሥነምግባር ለማሻሻል በሚደረገው ጥረት የትምህርት ማህበረሰቡ የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን ገለጹ። አቶ አሻድሊ የተማሪዎችን ውጤትና ሥነ-ምግባር ማሻሻል…

በትግራይ ክልል የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ተሃድሶ ማዕከላት የማስገባት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ በማስፈታት ወደ ተሃድሶ ማዕከላት የማስገባት ስራ መጀመሩን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጸው÷ የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ተዘጋጁ የተሃድሶ ማዕከላት…

በክልሉ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች የሚበረታቱ ናቸው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች የሚበረታቱ መሆናቸውን በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ…

ኢትዮጵያ በዓለም የሙያና ቴክኒክ ትምህርት ልማት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በቻይና ቲያንጂን እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም የሙያና ቴክኒክ ትምህርት ልማት ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው። ወ/ሮ ሙፈሪሃት በመድረኩ ባደረጉት ንግግር÷ የበርካታ ወጣቶች ሀገር የሆነችው ኢትዮጵያ የሰው ሃብት…

ፋና – የሰርክ ትጋት… የ30 አመታት ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብዙሃን ሀሳብ ማዕከል፣ ትናንትን አስታዋሽ፣ ዛሬን ተግቶ ነገን አላሚ፣ ለወቅታዊ እና አዳዲስ መረጃዎች ቀዳሚ ተመራጭ ሚዲያ ነው ፋና። የፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ አጀንዳዎች ማብለያ፦ ሀገራዊ መግባባትን መፍጠሪያ መስፈንጠሪያም ሆኖ…

የአፍ ውስጥና የፊት ቀዶ ሕክምና ዘርፍን ለማዘመን እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍ ውስጥ፣ የመንጋጋና የፊት ቀዶ ሕክምና ዘርፍን ለማዘመን እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የአፍሪካ የአፍ ውስጥ፣ የመንጋጋና የፊት ቀዶ ሕክምና ሐኪሞች ማህበር ኮንፈርንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ የኢትዮጵያ የአፍ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ኢትኖ ማይኒንግ የወርቅ ፋብሪካን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጋምቤላ ክልል የተገነባውን ኢትኖ ማይኒንግ የወርቅ ፋብሪካ በዛሬው ዕለት መርቀው ከፍተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ኢትኖ ማይኒንግ የአኮቦ ሚኒራልስ ኩባንያ መጋቢ…