ኢትዮ ኢንጂነሪንግና ጁክሮቫ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች ቴክኖሎጂ አቅርቦት ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ እና የቱርኩ ጁክሮቫ ኩባንያ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች ቴክኖሎጂ አቅርቦት ስምምነት ተፈራረሙ፡፡
ስምምነቱን የኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ እና የጁኩሮቫ ኩባንያ ጀነራል ማናጀር…