Fana: At a Speed of Life!

ሞሃመድ ሳላህ ሊቨርፑል ኮንትራቱን ለማራዘም ጥያቄ ባለማቅረቡ ማዘኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብጻዊው ኮከብ ሞሃመድ ሳላህ ክለቡ ሊቨርፑል እስካሁን የኮንትራት ማራዘም ጥያቄ ባለማቅረቡ ማዘኑን አስታውቋል፡፡ የፈረኦኖቹ ንጉስ ለቢቢሲ በሰጠው አስተያየት ከሊቨርፑል ጋር ያለው የኮንትራት ውል በተያዘው ዓመት መጨረሻ እንደሚጠናቀቅ አንስቷል፡፡…

የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ኢትዮጵያ የአፍሪካን ችግር በአፍሪካ መፍታት ይገባል የሚለውን ጽኑ አቋሟን በተግባር የገለጠ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ኢትዮጵያ የአፍሪካን ችግር በአፍሪካ መፍታት ይገባል የሚለውን ጽኑ አቋሟን በተግባር የገለጠ መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። የአፍሪካ አህጉራዊ የሰላም ኮንፈረንስ "የበለፀገችና ሰላማዊ አፍሪካን…

ዓለም አቀፍ የፀረ ጾታዊ ጥቃት ቀን በድሬዳዋ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የፀረ ጾታዊ ጥቃት ቀን "የሴቷ ጥቃት የኔም ነው፤ ዝም አልልም" በሚል መሪ ሃሳብ በድሬዳዋ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ በመር ሐግብሩ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት ም/አፈ-ጉባዔ ዛሐራ…

ሂዝቦላህ በሚሳኤሎችና ድሮኖች በመታገዝ እስራኤል ላይ ጥቃት ፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሂዝቦላህ በመቶዎች በሚቆጠሩ ሚሳኤሎችና ድሮኖች በመታገዝ እስራኤል ላይ ጥቃት መፈጸሙን የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በእስራኤል እና በሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሂዝቦህ መካከል እየተደረገ ያለው ጦርነት ተባብሶ መቀጠሉ ተመላክቷል፡፡…

የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በነቀምቴ ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በነቀምቴ ከተማ እየተከበረ ይገኛል፡፡ "የሀሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ ባለው የምስረታ በዓል ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ…

አህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ኮንፈረንሱ "የበለጸገችና ሰላማዊ አፍሪካን እንገንባ" በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በመድረኩ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የፌደሬሽን ም/ቤት…

ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ በመንግስት ተቀርጸው ስራ ላይ የዋሉ ፖሊሲዎች ተግባራዊ እየሆኑ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ በመንግስት ተቀርጸው ስራ ላይ የዋሉ ፖሊሲና እስትራቴጂዎች በተጨባጭ ተግባራዊ እየሆኑ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል፡፡ በአገልግሎቱ አስተባባሪነት ከተለያዩ መገናሃኛ ብዙሃን የተወጣጡ ጋዘጠኞች…

በከተማችን ከ1 ሺህ 300 በላይ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ለአገልግሎት በቅተዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማችን በአዕምሮ እና በአካል ብቃት የዳበረ ትውልድ ለመፍጠር የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የሚደረጉባቸው ከ1 ሺህ 300 በላይ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ተዘጋጅተው ለአገልግሎት በቅተዋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ገለጹ።…

ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ሕብረት ጋር ያላትን ትብብር የበለጠ ለማጠናከር ትሠራለች – ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የፖለቲካ እና ፀጥታ ኮሚቴ ሊቀመንበር አምባሳደር ደልፊን ፕሮንክ የተመራ የአምባሳደሮች ልዑካን ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ፤ ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ…

ተፈናቃይ ነን በማለት በሀሰተኛ ሰነድ ቤትና ድጎማ በመውሰድና በማስወሰድ ወንጀል የተከሰሱ ጥፋተኛ ተባሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ተፈናቃይ ነን በማለት የመኖሪያ ቤትና ድጎማ በመውሰድና በማስወሰድ በመንግስት ላይ ከ8 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል ተብለው በሙስና ወንጀል የተከሰሱ 20 ግለሰቦች የጥፋተኝነት ፍርድ የተላለፈባቸው። በኦሮሚያ ክልል በሸገር ከተማ አስተዳደር…