Fana: At a Speed of Life!

አቶ አወል አርባ የሰመራ ከተማን ምቹና ፅዱ ለማድረግ አመራሩ የድርሻቸውን እንዲወጣ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰመራ ከተማን ለነዋሪዎቿ ምቹና ፅዱ ለማድረግ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ አሳሰቡ። የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የሰመራ ከተማ የኮሪደር ልማትን እና የኮደርስ ስልጠና ኢንሼቲቭን…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝብ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤት የጋራ መክፈቻ ጉባኤ በመካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝብ ምክር ቤት እና የብሔረሰቦች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2 የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ የጋራ ጉባኤ በአርባ ምንጭ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በጉባዔው ላይ የክልሉን ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደን ጨምሮ ከፍተኛ የስራ…

ተመድ ከ200 ሺህ በላይ ሊባኖሳውያን ወደ ሶሪያ መሰደዳቸውን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ እየተፈጸመ ያለውን የእስራዔል የአየር ጥቃት በመሸሽ ከ200 ሺህ በላይ ሊባኖሳውያን ወደ ሶሪያ መሰደዳቸውን የተባበሩት መንግስታ ድርጅት (ተመድ) አስታወቀ። የተመድ የስደተኞች ከሚሽን ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዴ፤ ከሊባኖስ ወደ ሶሪያ…

ሆረ ፊንፊኔ ኢትዮጵያዊ አብሮነትና አንድነት ደምቆ የታየበት ነው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ የተከበረው ሆረ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል ኢትዮጵያዊ አብሮነትና አንድነት ደምቆ የታየበት ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ክብረ በዓሉን…

ኢሬቻ የአንድነት ምልክት በመሆኑ ተጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ እየተሰራ ነው- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ የአንድነት ምልክትና የሰላም ተምሳሌት በመሆኑ ተጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ እየተሰራ ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። 6ኛው የኢሬቻ ፎረም በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያ "ኢሬቻ ለባህላችን ሕዳሴ"…

ኢትዮጵያና ፓኪስታን የፓርላማ ትብብርን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ከፓኪስታን እስላማዊ ሪፐብሊክ የብሔራዊ ሸንጎ አፈ-ጉባዔ ሰርዳር አያዝ ሳዲቅ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም፤ የፓርላማ ቻናሎችን በመጠቀም በፓኪስታን የተመሠረተውን የኢትዮ-ፓኪስታን…

ኪሊያን ምባፔ በጉዳት ከፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ስብስብ ውጪ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ በጥቅምት ወር ከእስራኤልና ቤልጂየም ጋር ለምታደርጋቸው የአውሮፓ ሀገራት ጨዋታዎች ኪሊያን ምባፔን በስብስቧ ውስጥ አላካተተችም፡፡ በፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዲዲየር ዴሾው ቡድኑ በወሩ ለሚኖሩት ሁለት ጨዋታዎች የሚካተቱ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የብሪክስ የሚኒስትሮች ቅንጅት ኮሚቴ 3ኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ የብሪክስ የሚኒስትሮች ቅንጅት ኮሚቴ ሦስተኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል። በስብሰባው የኢትዮጵያ የብሪክስ ተሳትፎ ስትራቴጂ፣ የከፍተኛ ባለሞያዎች ኮሚቴ ያካሄደውን የኢትዮጵያ የዓመቱ የብሪክስ ተሳትፎ ግምገማ፣ ኢትዮጵያ…

6ኛው የኢሬቻ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሥድስተኛው የኢሬቻ ፎረም አዲስ አበባ በሚገኘው የዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡ በፎረሙ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የፌደራል እና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ…

ከ9 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው ሕገ-ወጥ መድሃኒት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ከ9 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ ሕገ-ወጥ መድሃኒትና ጦር መሳሪያ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኢንስፔክተር ደበበ ኦንቶ እንዳሉት÷ ሕገ ወጥ ዕቃዎቹን የጫነው ተሽከርካሪ…