Fana: At a Speed of Life!

የአክሲዮን ማህበራት ውህደት ማስታወቂያ

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አ.ማ እና ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኮርፖሬት አ.ማ በማዋሀድ ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን አ.ማ በሚል መጠሪያ ለመጠራት ወስነዋል፡፡ ለተመሳሳይ ዓላማ በተመሳሳይ ባለአክሲዮኖች የተቋቋሙት እነዚህ ማህበራት ውህደቱን የሚፈጽሙበት ዋነኛ ምክንያት የፋይናንስ፣ የሰው ሀይል፣…

እስራኤል ተጨማሪ የደቡባዊ ሊባኖስ ነዋሪዎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ አሳሰበች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በሊባኖስ በተመረጡ የሂዝቦላህ ይዞታዎች ላይ የምትፈጽመው የአየር ላይ ጥቃት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቃለች፡፡ በዛሬው ዕለትም በሊባኖስ መዲና ማዕከላዊና ደቡባዊ ቤሩት በተመረጡ ቦታዎች ላይ የተሳካ የአየር ጥቃት መፈጸሙን የእስራኤል…

በመቐለ በ9 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር የተለያዩ መሰረተ ልማቶችን ለመገንባት ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቐለ ከተማ አስተዳደር በበጀት ዓመቱ በ9 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር የተለያዩ መሰረተ ልማቶችን ለመገንባት ማቀዱን አስታወቀ። የከተማ አስተዳደሩ በበጀት ዓመቱ ሊሰሩ በታቀዱ የልማት ፕሮጀክቶች ዙሪያ ከነዋሪዎችና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር…

በክልሉ በመምህራን የሚነሱ ችግሮችን በውይይት ለመፍታት ይሰራል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መምህራን ማህበር መስራች ጉባዔ በዲላ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ÷ መምህራን መብትና ግዴታቸውን አጣምረው ትምህርትን ለሀገር ግንባታ እንዲያገለግል…

በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ያተኮረ መድረክ በሆሳዕና እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የየክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው፣ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የተጠሪ ተቋማት የሥራ…

ለኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በዓል አከባበር ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ በኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በዓል አከባበር ወቅት የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ይፋ አድርጓል፡፡ በርካታ ሕዝብ የሚታደምበት እና አባገዳዎች፣ ሀደ ስንቄዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…

ኢሬቻ የመከባበር እሴትና የትውልድ ቅብብሎሽ የሚታይበት በዓል ነው – ሃደሲንቄዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ በዓል የመከባበር እሴት እና የትውልድ ቅብብሎሽ የሚታይበት መሆኑን ሃደሲንቄዎች ተናገሩ። ሃደሲንቄ ዘውዲቱ ጌታቸው እንዳሉት÷ በኢሬቻ እሴት መሰረት የበዓሉ አከባበር ሥነ-ሥርዓት የትውልድን ቀጣይነት እና ቅብብሎሽ በሚያሳይ መልኩ…

አቶ ጥላሁን ከበደ ከመከላከያ ሠራዊት ጄኔራል መኮንኖችን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከኢፌዲሪ መከላከያ ሠራዊት ጄኔራል መኮንኖች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራዊና ክልላዊ የጸጥታ ሁኔታዎች ላይ በትኩረት መምከራቸውን የርዕሰ መስተዳድሩ ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡…

ኢሬቻ የሀገር ውስጥ ቱሪዝምን ለማስፋፋት ጉልህ ጠቀሜታ እንዳለው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ በዓል የሕዝቦችን ትስስር ለማጠናከርና የሀገር ውስጥ ቱሪዝምን ለማስፋፋት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ተመላክቷል፡፡ የ2017 የኢሬቻ በዓል አከባበርን በተመለከተ የአዲስ አበባ ከተማ የባህል፣ ኪነጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ ሂሩት ካሳው…

ፖሊስ አስተማማኝ ሰላም ማስፈኑ የድሬዳዋን የኢንዱስትሪና ንግድ ማዕከልነት ለማረጋገጥ ጉልህ ድርሻ እንደሚያበረክት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ፖሊስ አስተማማኝ ሰላም ማስፈኑ የድሬዳዋን የኢንዱስትሪና ንግድ ማዕከልነት ለማረጋገጥ ጉልህ ድርሻ ያበረክታል ሲሉ የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር ተናገሩ። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በስራ አፈፃፀማቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ…