የሀገር ውስጥ ዜና ጠንክረን ከሠራን በአካባቢያችን ተዓምር መሥራት እንደሚቻል ተገንዝበናል – አቶ አወል አርባ Melaku Gedif Nov 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ በገቢ ረሱ ሐንሩካ ወረዳ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በሀንሩካ ወረዳ እየለማ የሚገኘውን የሙዝ ማሳ ጨምሮ ሌሎች የልማት ሥራዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የብረት ኢንዱስትሪ ዘርፉ ለሁለንተናዊ ሀገራዊ ዕድገት ሚናው ከፍተኛ ነው- አቶ መላኩ አለበል Melaku Gedif Nov 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ የሚገኘውን ኤኤምጂ ሆልዲንግስ ጎብኝተዋል። አቶ መላኩ አለበል በኤኤምጂ ሆልዲንግስ ጉብኝታቸው ከኩባንያው ባለቤት እና አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ በዚህ…
ቢዝነስ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ዳካ አዲስ በረራ አስጀመረ Melaku Gedif Nov 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ባንግላዴሽ ዋና ከተማ ዳካ አዲስ በረራ አስጀምሯል፡፡ በረራውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የንግድ ዘርፍ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ለማ ያደቻ እና በኢትዮጵያ የባንግላዴሽ አምባሳደር ሲክደር ቦድሩዛማን አስጀምረዋል፡፡…
ስፓርት በፕሪሚየር ሊጉ ማንቼስተር ሲቲ ሲሸነፍ ሊቨርፑል አሸነፈ Melaku Gedif Nov 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ10ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሊጉ መሪ ማንቼስተር ሲቲ ሲሸነፍ ሊቨርፑል ድል ቀንቶታል፡፡ ወደ ቫይታሊቲ ስታዲየም ያቀናው የሊጉ መሪ ማንቼስተር ሲቲ በቦርንማውዝ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል፡፡ ለቦርንማውዝ ግቦቹን ሴሜኞ እና…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሩሲያ ሁለት ተጨማሪ የዩክሬን መንደሮችን ተቆጣጠረች Melaku Gedif Nov 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ሁለት ተጨማሪ የዩክሬን መንደሮችን እንደተቆጣጠረች የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የሩሲያ ወታደሮች በካርኪቭ ግዛት ፔርሾትራቭኒቭ እና በዶኔስክ ግዛት ኩራክሂቭካ የተሰኙ የዩክሬን መንደሮችን ነው የተቆጣጠሩት፡፡ በአካባቢው…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮ ቴሌኮም 5ኛ ትውልድ የኢንተርኔት አገልግሎትን በወላይታ ሶዶ አስጀመረ Melaku Gedif Nov 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም አምስተኛ ትውልድ የኢንተርኔት አገልግሎትን በወላይታ ሶዶ ከተማ አስጀምሯል፡፡ በመርሐ ግብሩ የተገኙት የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ÷ 5ኛ ትውልድ የኢንተርኔት አገልግሎት ዘመኑ የደረሰበት ከፍተኛ ቴክኖሎጂ…
ስፓርት አርሰናል በኒውካስል ዩናይትድ ተሸነፈ Melaku Gedif Nov 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ10ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ወደ ሴንት ጀምስ ፓርክ አቅንቶ ኒውካስል ዩናይትድን የገጠመው የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል 1 ለ 0 ተሸንፏል፡፡ የኒውካስል ዩናይትድን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ አሌክሳንደር ኢሳክ 12ኛው ደቂቃ ላይ ከመረብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሠራዊቱ ሰላምን ከማስፈን በተጓዳኝ በልማቱም ውጤታማ ሥራ እያከናወነ ነው – ወ/ሮ አለሚቱ Melaku Gedif Nov 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊት ሕግን ከማስከበርና ሰላምን ከማስፈን በተጓዳኝ ለልማት እያደረገ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ገለፁ። የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ አመራር አባላትና የመከላከያ ሠራዊቱ ከፍተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና 276 ኢትዮጵያውያን ከኬንያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Melaku Gedif Nov 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ በእስር ቤት የነበሩ 276 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡ ኢትዮጵያውያኑ በሕገ-ወጥ ደላሎች ተታልለው ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመሻገር ሲሞክሩ በኬንያ ፖሊስ ቁጥጥር ስር…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሪደር ልማት ሥራዎች ግለታቸውን ጠብቀው እንዲቀጥሉ እየተሰራ ነው- አቶ ኦርዲን በድሪ Melaku Gedif Nov 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎች ግለታቸውን ጠብቀው እንዲቀጥሉ በትኩረት ይሰራል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ በከተማው የተመረጡ ኮሪደሮችን መልሶ ለማልማት በተዘጋጀ ዕቅድ ላይ…