Fana: At a Speed of Life!

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ለነቢዩ መሐመድ (ሰዐወ) የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለነቢዩ መሐመድ (ሰዐወ) የልደት በዓል (መውሊድ) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለ1499ኛው የነብዩ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለነቢዩ መሐመድ(ሰዐወ) የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለነቢዩ መሐመድ (ሰዐወ) የልደት በዓል (መውሊድ) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለነቢዩ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ሳውዝሃምፕተንን 3 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ4ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ ወደ ሴንት ሜሪ አቅንቶ ሳውዝሃምፕተንን 3 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የማንቼስተር ዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ማቲያስ ዴሊት፣ ማረከስ ራሽፎረድ እና አሊሃንድሮ ጋርናቾ…

ለክትመት እንቅፋት የሆነውን ኢ-መደበኛ አሰፋፈር ማስተካከል እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የክትመት ምጣኔን ለማሳለጥ ኢ-መደበኛ አሰፋፈርን መልክ ማስያዝ እንደሚገባ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ። የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ዴዔታ ሄለን ደበበ እንደገለጹት÷ የአፍሪካ ከተሞች ፎረም ኢትዮጵያ በኮሪደር ልማት ያሳካችውን…

በኮንጎ መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ አሜሪካውያንን ጨምሮ 37 ግለሰቦች የሞት ቅጣት ተፈረደባቸው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወታደራዊ ፍ/ቤት በመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የተከሰሱ 3 አሜሪካውያን ዜጎችን ጨምሮ 37 ግለሰቦች በሞት እንዲቀጡ ወሰነ፡፡ በሞት እንዲቀጡ ከተወሰነባቸው 37 ግለሰቦች መካከል አብዘኞቹ የኮንጎ ዜጎች ሲሆን÷3…

ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የተለያዩ ሀገራዊና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ሥልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የተለያዩ ሀገራዊና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረና የአመራር አቅምን በሚገነቡ ወቅታዊ ጉዳየች ዙሪያ ስልጠና መሰጠት ጀምሯል፡፡ ስልጠናውን የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት እና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን በወቅቱ ለመቀበል ዝግጅት ማጠናቀቃቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለ2017 የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን በወቅቱ ተቀብለው ለማስተማር አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈፃሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ÷ በ2017…

ሼህ አላሙዲን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሰራተኞች ላስመዘገቡት ውጤት አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የተሻለ የሥራ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ሰራተኞችና አመራሮች እውቅና ሰጥቷል ። የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ ሰይድ መሃመድ÷ድርጅቱ በ2016 በጀት ዓመት የዕቅዱን 90 በመቶ ማሳካቱን ተናግረዋል፡፡…

በ5 ሺህ ወንዶች ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከአንድ እስከ ሶስት ተከታትለው ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂየም ብራሰልስ በተካሄደ የ2024 ዳያመንድ ሊግ 5 ሺህ ወንዶች ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከአንድ እስከ ሶስት ያለውን ደረጃ በመያዝ ተከታትለው ገቡ። በውድድሩ አትሌት በሪሁ አረጋዊ 12:43.66 በሆነ ሰዓት በመግባት ውድድሩን ቀዳሚ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከአሜሪካን የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም፤ በአፍሪካ ቀንድ ሰላም እና ፀጥታ ዙሪያ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመልክቷል።…