የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ምርታማነት ማሳደጊያ ፕሮጀክት ስትሪንግ ኮሚቴ ስብሰባ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቀናጀ የአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ምርታማነት ማሳደጊያ ድጋፍና የወጣቶች ሥራ እድል ፈጠራ ፕሮጀክት ስትሪንግ ኮሚቴ ስብሰባ እየተካሄደ ነው።
በመድረኩ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር)፣ የግብርና ሚኒስትር ግርማ…