ምስራቅ ዕዝ ማንኛውንም ተልዕኮ መወጣት የሚያስችል የዝግጁነት ደረጃ ላይ ይገኛል – ሌ/ጀ መሃመድ ተሰማ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 206 (ኤፍ ቢ ሲ) ምስራቅ ዕዝ ማንኛውንም ተልዕኮ መወጣት የሚያስችል የዝግጁነት ደረጃ ላይ ይገኛል ሲሉ የዕዙ አዛዥ ሌተናል ጀኔራል መሃመድ ተሰማ ገለጹ፡፡
ሌ/ጀ መሃመድ ተሰማ እንዳሉት÷ ዕዙ ከባድ ሀገራዊ ግዳጆችን በአስተማማኝ መልኩ መወጣት የሚችልበት ወታደራዊና…