Fana: At a Speed of Life!

ሉዓላዊነት ሁለንተናዊ መሆን አለበት- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሉዓላዊነት ሁለንተናዊ መሆን አለበት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሉዓላዊነት ቀንን አስመልክተው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ሉዓላዊነታችንን ጠብቀን መኖራችን ያኮራናል ብለዋል፡፡…

እኛ ኢትዮጵያዊያን በሌሎች ጉዳይ ጣልቃ የማንገባ፤ በሉዓላዊነታችንም የማንደራደር ሕዝቦች ነን – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እኛ ኢትዮጵያዊያን በሌሎች ጉዳይ ጣልቃ የማንገባ፣ በሉዓላዊነታችንም የማንደራደር የትብብር ሚዛንን መራጭ ሕዝቦች ነን ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ አቶ አረጋ ጷጉሜ 3 የሉዓላዊነት ቀንን አስመልክተው ባለስተላለፉት…

ኢትዮጵያ በደምና አጥንት የፀናችና ከአባቶች የተረከብ ናት ሉዓላዊነት ሀገር ናት – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራችን ኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት በደምና በአጥንት የፀናች እና ከአባቶች የተረከብ ናት ሉዓላዊነት ሀገር ናት ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ "ዛሬ…

በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል የተሰማሩ የ49 ኤጀንሲዎች ባለቤቶች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መረጃ እንዳስታወቀው፤ ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን አስመልክቶ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት ወንጀሉን በመፈፀም ላይ የሚገኙ አካላትንና የትስስር ሰንሰለታቸውን ለመለየት ሰፊ…

ሀገር የምትሻገረው ከትንሽ ተነስተው ወደ ትልቅ ኩባንያዎች በሚያድጉ ስራ ፈጣሪ ወጣቶች ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር የምትሻገረው ከትንሽ ተነስተው ወደ ትልቅ ኩባንያዎች በሚያድጉ ስራ ፈጣሪ ወጣቶች ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ወጣቶች በሰመር ካምፕ የሰሯቸውን…

በሶማሌ ክልል ጳጉሜን 1 የመሻገር ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ጳጉሜን 1 የመሻገር ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች በመከበር ላይ ይገኛል። "የመሻገር ጥሪቶች፤ የአዲስ ብርሃን ወረቶች" በሚል መሪ ሐሳብ በጅግጅጋ ከተማ እየተከበረ በሚገኘው በዓሉ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ፅ/ቤት ሀላፊ ሁሴን ሀሺን…

ኢትዮጵያና ፓኪስታን በታክስ አስተዳደር ላይ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ በፓኪስታን ንግድና ኢንቨሰትመንት ሚኒስትር ባሲት ሳሌም ሻህ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ወ/ሮ ዓይናለም÷ ፓኪስታን የኢትዮጵያን የታክስ አስተዳደር ሥርዓት ማዘመን በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ በትብብር ለመስራት…

ለጎፋ ዞን ተጎጂዎች ቋሚ የመኖሪያ ቤት ግንባታ ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ለተፈናቀሉ ነዋሪዎች ቋሚ የመኖሪያ ቤት ግንባታ አስጀምረዋል፡፡ አቶ ጥላሁን በዚህ ወቅት እንደገለጹት÷የክልሉ መንግስት ከባለድርሻ አካላት ጋር…

ተሞክሮዎችን በመውሰድ ለቀጣይ ድሎች መታጠቅና ብርቱ ተስፋን መሰነቅ ይገባል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተሞክሮዎችን በመውሰድ ለቀጣይ ድሎች መታጠቅና ብርቱ ተስፋን መሰነቅ ያስፈልጋል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ ጳጉሜን 1 “የመሻገር ቀንን” አስመልክቶ የተዘጋጀውን የምክክርና እውቅና መርሐ ግብር…

ፋውንዴሽኑ የሕክምና ግብዓት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት አመራሮች ከቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን መስራችና ሊቀ መንበር ቢል ጌትስ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በመድረኩ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አብዱልቃድር ገልገሎ (ዶ/ር)÷የሕክምና ግብዓት አቅርቦት ሰንሰለት የመረጃ…