የአልዌሮ ግድብን በሙሉ አቅም ወደ ሥራ ለማስገባት በትኩረት ይሰራል – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ እና የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) የአልዌሮ ግድብን ጎብኝተዋል።
ከዓመታት በፊት በጋምቤላ ክልል አቦቦ ወረዳ የተገነባው የአልዌሮ ግድብ ከ10 ሺህ ሄከታር መሬት በላይ…