Fana: At a Speed of Life!

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ተጠባቂ ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ሰባት ጨዋታዎች ይደረጋሉ። ማንቸስተር ዩናይትድ ወደ አሜክስ ስታዲየም አቅንቶ ቀን 8፡30 ብራይተንን የሚገጥምበት ጨዋታ የዕለቱ ቀዳሚ መርሐ ግብር ነው። ምሽት 1፡30 በቪላ ፓርክ…

ሕንድ በጤናው ዘርፍ የምታደርገውን ድጋፍ እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በኢትዮጵያ የሕንድ አምባሳደር አኒል ኩማር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ሀገራቱ በተለያዩ የጤና ዘርፎች ዙሪያ በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ…

በጋምቤላ ክልል አዲሶቹን አመራሮች የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል አዲሶቹን አመራሮች የሚደግፍ ሰልፍ በተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄደ ነው። የድጋፍ ሰልፉ በክልሉ ርዕሰ ከተማ ጋምቤላ፣ በአቦቦ፣ በኢታንግ ልዩ ወረዳ እና በሌሎች አካባቢዎች ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ የድጋፍ ሰልፉ ተሳታፊዎች…

የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና የኢትዮጵያ ልዑክ ወደ ፔሩ አቀና

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ ከነሐሴ 27 እስከ 31 ቀን በፔሩ ሊማ ለሚካሄደው የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና የኢትዮጵያ ልዑክ ወደ ፔሩ አቅንቷል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉና የኢትዮጵያ…

በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ እስካሁን 594 ሚሊየን ችግኝ መተከሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ- ግብር እስካሁን ድረስ 594 ሚሊየን ችግኝ መተከሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። በአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር በሁሉም የኢትዮጵያ…

በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 234 ሚሊየን ችግኝ መተከሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ- ግብር እስካሁን 234 ሚሊየን ችግኝ መተከሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። በአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር አሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር አሻራቸውን አኑረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ለታሪካዊው የችግኝ ተከላ በዛሬዋ ታሪካዊት ቀን በተፈጥሮ ስጦታ፣ በማዕድን…

ወደ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የሚደረጉ አብዛኛዎቹ በረራዎች በከፍተኛ ጭጋጋማ የአየር ሁኔታ ሳቢያ በአቅራቢያ ወደሚገኙ አማራጭ አውሮፕላን ማረፊያዎች ተዛወሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የሚደረጉ አብዛኛዎቹ በረራዎች በከፍተኛ ጭጋጋማ የአየር ሁኔታ ምክንያት በአቅራቢያ ወደሚገኙ አማራጭ አውሮፕላን ማረፊያዎች መዛወራቸውን አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መረጃ…

ሲፍ ፋውንዴሽን በጤናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አንደሚያጠናክር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከሕጻናት ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን (ሲፍ) ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኬት ሃምፕተን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሲፍ ፋውንዴሽን በኢትዮጵያ ሐሩራማ በሽታዎችን ጨምሮ በስርዓተ ምግብና መከላከል በሚቻል ምክንያት የሚመጣ ሞትን…

የሀገርን እድገትና ብልጽግና ለማረጋገጥ በቴክኖሎጂ የሰለጠነ የሰው ሃይል ማፍራት ይገባል- ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን እድገትና ብልጽግና ለማረጋገጥ በገበያ መር፣ በክህሎትና በቴክኖሎጂ የበቃና የሰለጠነ የሰው ሃይል የማፍራት ጉዳይ ወሳኝ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። የአዲስ አበባ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች በተለያዩ…