Fana: At a Speed of Life!

የመስኖ ስታንዳርድና ደንብ መስኖን እንደ ተቋምና ዘርፍ ማሳደግ ያስችላል- አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር የመስኖ ስታንዳርድ እና ደንብ ዶክመንት ዝግጅት የሥራ ሒደት ተገምግሟል፡፡ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ የመስኖና ቆላማ አካባቢ የመስኖ ስታንዳርድ እና ደንብ…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ምቹ ሁኔታ የፈጠረ ነው – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ምቹ ሁኔታ የፈጠረ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሃና አርአያስላሴ÷ የተፈጠረው ምቹ መሰረተ ልማት ኢትዮጵያን በቀጣናው…

እዳውን የመቀነስ፤ ምንዳውን የመጨመር ታሪካዊ ሃላፊነት ተጥሎብናል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እዳውን የመቀነስ፤ ምንዳውን የመጨመር ታሪካዊ ሃላፊነት ተጥሎብናል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ አቶ አረጋ በዞኖች እና ከተማ አሥተዳደሮች ደረጃ የሚካሄደውን የ2016 እቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2017 በጀት ዓመት…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአርሲ ዞን የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በአርሲ ዞን የተለያዩ ልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው፡፡ በጉብኝት መርሐ ግብሩ ሌሎች የክልሉ የሥራ ሃላፊዎች መሳተፋቸውን የዞኑ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡ የሥራ ሃላፊዎቹ በትናንትናው ዕለት…

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በዛሬው ዕለት ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2024/2025 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ይጀመራል፡፡ በዚህ መሰረትም ምሽት 4 ሰዓት ላይ ማንቸስተር ዩናይትድ ከፉልሃም ጋር የውደድር ዘመኑን የመጀመሪያ ጨዋታ ያደርጋሉ፡፡ ፕሪሚየር ሊጉ ነገ ቀጥሎ ሲካሄድ ኢፕስዊች…

ለግብርና ናሙና ቆጠራ በቴክኖሎጂ የታገዘው የሰው ሃይል ምልመላ ውጤታማ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገር አቀፍ የግብርና ናሙና ቆጠራ በቴክኖሎጂ ታግዞ የተደረገው የሰው ሃይል ምልመላ ሒደት ውጤታማ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 በጀት ዓመት ለሚያካሂደው የግብርና ናሙና ቆጠራ የሰው ሃይል ምልመላ በሥራና ክህሎት…

በአማራ ክልል የሻደይ፣ አሸንድዬና ሶለል በዓላትን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሻደይ፣ አሸንድዬ፣ ሶለል፣ ቡሄ፣ ከሴ አጨዳና እንግጫ ነቀላ እንዲሁም ሩፋኤል በዓላትን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ ዓባይ መንግሥቴ እንዳሉት÷ባህላዊና ሃይማኖታዊ…

በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንትን ጨምሮ በ6 ግለሰቦች ላይ የ15 ቀን ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በከባድ የሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንትን ጨምሮ በ6 ግለሰቦች ላይ የ15 ቀን ክስ የመመስረቻ ጊዜ ፈቀደ። ጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ዐቃቤ ሕግ…

አቶ አሕመድ ሺዴ በጅቡቲ ኢነርጂ ሚኒስትር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ በጅቡቲ ኢነርጂ ሚኒስትር ዮኒስ አሊ ገዲ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷በጅቡቲ የሚገኘው ሆራይዘን ተርሚናል ለኢትዮጵያ ነዳጅ የመጫን አገልግሎትን በሚያጠናክረበት ጉዳይ ላይ በትኩረት መክረዋል፡፡…

የሀገራዊ ምክክር ሥራ ሒደት ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ያካተተና ተስፋ ሰጪ ነው – የሐረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እያከናወነ የሚገኘው ስራ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ያካተተና ተስፋ ሰጪ መሆኑን በሐረሪ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ ሒደቱ ተሳታፊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተናገሩ። የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የሐረሪ…