በአማራ ክልል “ትምህርት ለትውልድ” ክልላዊ የንቅናቄ መድረክ በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ "ትምህርት ለትውልድ" የተሰኘ ክልላዊ ንቅናቄ በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው፡፡
በንቅናቄ መድረኩ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣ የትምህርት ሚኒስትር ዴዔታ አየለች እሸቴና ሌሎች የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች…