Fana: At a Speed of Life!

ግብይት ሳይፈጸም ደረሰኝ በመሸጥ ከ3 ቢሊየን ብር በላይ የታክስ ጉዳት በማድረስ ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ18 የንግድ ዘርፎች ፈቃድ በመውሰድ ግብይት ሳይፈጸም ደረሰኝ በመሸጥ ከ3 ቢሊየን ብር በላይ የንግድ ትርፍና የተጨማሪ እሴት ታክስ ጉዳት በማድረስ ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ተከሰሱ። የፍትሕ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ…

ለሀገር በቀል እውቀቶችና መድሃኒቶች ትኩረት መስጠት ይገባል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገር በቀል እውቀቶች እና መድሃኒቶች ትኩረት መስጠት ይገባል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ የሀገር ውስጥ የሕክምና ግብዓት ምርትና ኢኖቬሽን አውደ ርዕይ ማጠናቀቂያ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ በመርሐ…

ኢትዮጵያና ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ጋር በፈረንጆቹ ከ2024 እስከ 2028 በጋራ መስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርማለች። ስምምነቱን የኢኖቬቨንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) እና የዓለም አቀፉ የኒውክሌር ሃይል ኤጀንሲ…

የአውሮፓ ኅብረት ለመስክ ሥራ የሚውሉ 18 ተሽከርካሪዎችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት በኢትዮጵያ የወንጀል ፍትሕ ሥርዓቱን ለማሻሻል የሚደርገውን ጥረት ለማገዝ ለመስክ ሥራ የሚሆኑ 18 ተሽከርካሪዎችን ለፍትሕ ሚኒስቴር አበርክቷል። የፍትሕ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) እና በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት ምክትል…

የሳዑዲ አመራሮችና ባለሃብቶችን ያካተተ ልዑክ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳዑዲ ዓረቢያ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ባለሃብቶችን ያካተተ ልዑክ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ሊያደርግ ነው፡፡ በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሌንጮ ባቲ ከሀገሪቱ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴዔታ አልባራ አልስከ ጋር…

ተሽከርካሪ በመስረቅ በተጠረጠረችው ግለሰብ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተሽከርካሪ በመስረቅ በተጠረጠረችው ግለሰብ ላይ ክስ መመስረቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ግለሰቧ በዛሬው ዕለት ፍርድ ቤት መቅረቧም ነው የተመላከተው፡፡ ሰኔ 17 ቀን 2016 ዓ.ም በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው ቢጫ…

ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳንን የሚያገናኝ የ220 ኪሎ ሜትር መንገድ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን ሁለቱን ሀገራት የሚያገናኝ የ220 ኪሎ ሜትር መንገድ ሊገነቡ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ሀገራቱ በፈረንጆቹ ግንቦት ወር 2023 የተፈራረሙትን የ738 ሚሊየን ዶላር የፋይናንስ ስምምነት ተከትሎ ነው ሁለቱን ሀገራት የሚያገናኘው…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 10 ሜዳልያዎች በማግኘት አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 5 ወርቅ፣ 4 ብር እና 1 የነሐስ ሜዳልያ በማግኘት ውድድሩን አጠናቅቃለች፡፡ በካሜሩን አስተናጋጅነት በዱዋላ ከተማ ከ27 ሀገራት በላይ የተውጣጡ 2 ሺህ 500 አትሌቶች ላለፉት 6 ቀናት ሲሳተፉበት የነበረው…

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ ልዑክ ጅቡቲ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የተመራ ልዑክ ጅቡቲ ገብቷል። ልዑኩ ጅቡቲ የገባው በሀገሪቱ በ47ኛው የነጻነት ቀን ላይ ለመታደብ መሆኑን…

የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በኦስሎ ትሮፒካል ደን ፎረም ላይ አድናቆት ተቸረው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በኖርዌይ እየተካሄደ በሚገኘው የኦስሎ ትሮፒካል ደን ፎረም ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ ልዑኩ ኢትዮጵያ የቀጣናው ሀገራት ጭምር የትሩፋቱ ተካፋይ የሆኑበትን የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የባለፉት…