Fana: At a Speed of Life!

ባህላዊ ዕሴቶችን ጠብቆ በማልማት ለትውልድ ተሻጋሪ እንዲሆኑ መስራት ይገባል- ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህላዊ ዕሴቶችን ጠብቆ በማልማትና ለትውልድ ተሻጋሪ ከማድረግ ባሻገር የኢኮኖሚ መሰረት እንዲሆኑ መስራት ይገባል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ለቤንች ብሔረሰብ…

በምስራቅ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የመገናኛ ብዙሃንና የሕዝብ ግንኙነት አመራር አባላትና ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በድሬዳዋ ከተማ እየተሰጠ ነው። የአቅም ግንባታ ስልጠናውን የብልጽግና ፓርቲ ህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ከድሬዳዋ…

ባለድርሻ አካላት አጀንዳዎቻቸውን ለይተው አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ እያካሄደ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ የምክክር ምዕራፍ ለ6ኛ ቀን ዛሬም ቀጥሎ ውሏል፡፡ አምስቱ የምክክር ባለድርሻ አካላት ትናንት እና ዛሬ ከሰዓት በፊት በነበረው መርሐ-ግብር የአጀንዳ…

የኢትዮጵያ ስታርትአፕ አዋርድስ መክፈቻ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት የኢትዮጵያ ስታርትአፕ አዋርድስ መክፈቻ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚልና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኢትዮ-ቴሌኮምን የተሞክሮ ማዕከል ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በዓድዋ ድል መታሰቢያ የተገነባውን የኢትዮ-ቴሌኮም የተሞክሮ ማዕከል ጎበኙ። የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ በአቶ ሽመልስ አብዲሳ ለተመራው ልዑክ ስለ ማዕከሉ ማብራሪያ…

ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ የሚወስደው መንገድ በልማት ሥራ ምክንያት በከፊል ዝግ እንደሚሆን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ የሚወስደው መንገድ በልማት ሥራ ምክንያት በከፊል ዝግ እንደሚሆን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በመንገድ ኮሪደር ልማት እና የአስፓልት ንጣፍ ስራ ምክንያት ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የሚወስደው…

በዓረብ ሀገራት የሥራ ስምሪት ላይ ህገ-ወጥ ደላሎች አሁንም ዜጎችን ለኪሳራ እየዳረጉ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓረብ ሀገራት የሥራ ስምሪት ላይ በዜጎች ላይ የሚደርሰውን ጉዳትና ኪሳራ ለመከላከል እየተሰራ ቢሆንም ህገ-ወጥ ደላሎች አሁንም አሉታዊ ተጽዕኖ ማድረሳቸው እንዳልቆመ ተገለጸ። ዜጎች የተሻለ ገቢ ለማግኘት፣ ኑሯቸውን ለማሻሻልና ቤተሰባቸውን…

በኦሮሚያ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአዳማ ከተማ ተካሄዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አብዱልሃኪም ሙሉን ጨምሮ ሌሎች የክልሉና…

በክልሉ ከ6 ሺህ በላይ መምህራን የብቃት መመዘኛ ፈተና እየወሰዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከ6 ሺህ 700 በላይ ለሚሆኑ መምህራን የብቃት መመዘኛ ፈተና እየተሰጠ ነው። የክልሉ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ÷የምዘና ፈተናው ለአንደኛ ደረጃ መምህራን፣ ርዕሰ መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች…

የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ በ2017 በጀት ጣሪያ ላይ ተወያይቶ አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ በ3ኛ ዓመት 13ኛ መደበኛ ስብሰባው የመካከለኛ ዘመን የ2017 በጀት ጣሪያ ላይ ተወያይቶ አቅጣጫ አስቀምጧል። ካቢኔው ዛሬ ባደረገው ከ2007 እስከ 2019 በጀት ዓመት የመካከለኛ ዘመን የወጪ ማዕቀፍ ውይይት መሰረት…