Fana: At a Speed of Life!

ታንዛኒያ በሰላምና ደኅንነት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታንዛኒያ በሰላምና ደኅንነት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር የሀገሪቱ የመከላከያና ብሔራዊ አገልግሎት ሚኒስትር ስቴርጎሜና ላውረንስ ገለጹ። ሚኒስትሯ ÷ታንዛኒያና ኢትዮጵያ በሰላምና ጸጥታ ዘርፍ ያላቸው ታሪካዊ ትብብር አሁንም…

የ”ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም” ሩጫ ውድድር የፊታችን ሰኔ 23 ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሃሳብ ሀገር አቀፍ የሩጫ ውድድር ሰኔ 23 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ውድድሩን የሰላም ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ጋር በመተባበር…

ከ14 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል በላይ ማዳበሪያ ከውጭ መጓጓዙ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016/17 የምርት ዘመን ከውጭ ከሚገዛው 19 ነጥብ 9 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ውስጥ 14 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ኩንታል ተጓጉዞ ወደብ መድረሱን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ ወደብ ከደረሰው ማዳበሪያ ውስጥ እስከ ሰኔ…

አቶ ጥላሁን ከበደ በድሬዳዋ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር በድሬዳዋ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው፡፡ በጉብኝታቸውም÷በከተማዋ እየተሰራ የሚገኘውን የድሬዳዋ አነስተኛ ግድብ እና የከተማዋን…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በደቡብ ኮሪያና ሲንጋፖር የነበራቸው ቆይታ ስኬታማ ነበር – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ልዑካቸው በደቡብ ኮሪያ እና ሲንጋፖር ያደረጉት ጉብኝት ስኬታም ነበር ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷…

በጎንደርና ባህርዳር ከተሞች የልማትና የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች እየተጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል ርዕሰ መስተዳድሮችን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች በጎንደርና ባህርዳር ከተሞች እየተከናወኑ የሚገኙ የልማትና የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን እየጎበኙ ነው። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር…

ሰኔ 9 ሊሰጥ የነበረው የሬሚዲያል ፈተና ወደ ሰኔ 11 ቀን ተዛወረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰኔ 9 ሊሰጥ የነበረው የሬሚዲያል ፈተና ወደ ሰኔ 11 ቀን 2016 ዓ.ም መዛወሩን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷የሬሚዲያል (የማካካሻ) ትምህርት የማጠቃለያ ፈተናን ከሰኔ 3 እስከ 10 ቀን…

የሚኒስትሮች ም/ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 34ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ ውሳኔ ያሳለፈባቸው ጉዳዮች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የ2017 በጀት አመት…

ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ከዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር ተወያይተዋል፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ የጤና ዘርፉ የሰው ሃይል ልማት፣ የጤና ፋይናንሲንግ እና መደበኛ የክትባት አገልግሎትን…

በሶማሌ ክልል ዘላቂ ሰላምን ከማረጋገጥ ባሻገር ለልማት ጥያቄዎች ተግባራዊ ምላሽ እየተሰጠ ነው – አቶ ሙስጠፌ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የአመራር አንድነትን በማምጣት ዘላቂ ሰላምን ከማረጋገጥ ባሻገር ለልማት ጥያቄዎች ተግባራዊ ምላሽ እየተሰጠ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ተናገሩ። ርዕሰ መስተዳድሩ ከሀገራዊ ለውጡ በፊት የሶማሌ ክልል ለረጅም ጊዜ…