Fana: At a Speed of Life!

የሌማት ትሩፋት አርሶ አደሩ የልማት አቅሙን በተሻለ ሁኔታ እንዲጠቀም ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል- ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) (ኢ/ር) በዳውሮ ዞን የሌማት ትሩፋት ውጤቶችን ጎብኝተዋል፡፡ በዞኑ ኢሠራ ወረዳ በሌማት ትሩፋት ተጠቃሚ የሆኑ አርሶ አደሮች የተሻሻለ ዝሪያ ያሏቸው ላሞች በማርባት…

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ቡና ሃምበሪቾን 6 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ26ኛው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ሃምበሪቾን 6 ለ 1 በሆነ ሰፊ ልዩነት አሸንፏል። የኢትዮጵያ ቡናን ግቦች መሐመድ ኑር ናስር (2)፣ አማኑኤል ዮሐንስ (ፍ)፣ አማኑኤል አድማሱ፣ ጫላ ተሺታና የሃምበሪቾ ግብ ጠባቂ ምንታምር…

ስትራይድ ኢትዮጵያ ኤክስፖ በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን የተከናወኑ ተግባራትን በስፋት አስተዋውቋል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የስትራይድ ኢትዮጵያ 2024 ኤክስፖ በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ በምርምርና ኢኖቬሽን የተከናወኑ ተግባራትን በስፋት ያስተዋወቀ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ። ከግንቦት 11 እስከ 18 ቀን 2016 በሳይንስ ሙዚዬም…

አቶ አሻዲሊ የሕዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እንደሚሰራ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻዲሊ ሀሰን የቡልድግሉ ወረዳን ከሰዳል ወረዳ የሚያገናኝ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት የመሰረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል። አቶ አሻዲሊ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ መንግስት የህዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ…

አቶ ኦርዲን ለዓለም አቀፍ የሐረር ቀን እየተከናወኑ የሚገኙ ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ከ26ኛው ዓለም አቀፍ የሐረር ቀን ጋር በተያያዘ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። አቶ ኦርዲን በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት÷ ዓለም አቀፍ የሐረር ቀን በሐረር ከተማ መከበሩ የክልሉ…

የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ዝግጅቶች በከፍተኛ ርብርብ በመከናወን ላይ ይገኛሉ – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ዝግጅቶች በከፍተኛ ርብርብ በመከናወን ላይ ይገኛሉ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ የችግኞች…

ኢትዮጵያ መድን አዳማ ከተማን 4 ለ 1 አሸነፈ

አዲሰ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ መድን አዳማ ከተማን 4 ለ 1 በሆነ ሰፊ ልዩነት አሸንፏል፡፡ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው 26ኛ ሣምንት የፕሪሚየር ሊጉ መርሐ ግብር የኢትዮጵያ መድንን የማሸነፊያ ግቦች ሐይደር ሸረፋ፣ አለን ካይዋ፣ አብዲሳ ጀማል እና…

አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው ክብረወሰን ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው ሰዓት የዓለም የሴቶች የማራቶን ክብረወሰን ሆኖ ጸድቋል፡፡ አትሌት ትዕግስት አሰፋ የበርሊን ማራቶን ውድድርን 2:11:53 በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ክብረ ወሰን መስበሯ ይታወሳል፡

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን የሊጉ አክሲዮን ማህበር አስታወቀ። የ27ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም…

የአዘዞ-ጎንደር አስፓልት መንገድ ግንባታን በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ በጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አመራር ሰጪነት በአዲስ ተቋራጭ የተጀመረው የአዘዞ -ጎንደር የአስፓልት መንገድ ግንባታን በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል መንገድ ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ እና የጎንደር ከተማ አመራር…