የሌማት ትሩፋት አርሶ አደሩ የልማት አቅሙን በተሻለ ሁኔታ እንዲጠቀም ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል- ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) (ኢ/ር) በዳውሮ ዞን የሌማት ትሩፋት ውጤቶችን ጎብኝተዋል፡፡
በዞኑ ኢሠራ ወረዳ በሌማት ትሩፋት ተጠቃሚ የሆኑ አርሶ አደሮች የተሻሻለ ዝሪያ ያሏቸው ላሞች በማርባት…