የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ወደ አገልግሎት ለማስገባት በትኩረት እየተሰራ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጪ ቆጣቢ የትራንስፖርት ስርዓት ለመፍጠር በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን ወደ አገልግሎት ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) በማራቶን ሞተርስ…