Fana: At a Speed of Life!

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ወደ አገልግሎት ለማስገባት በትኩረት እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጪ ቆጣቢ የትራንስፖርት ስርዓት ለመፍጠር በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን ወደ አገልግሎት ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) በማራቶን ሞተርስ…

የአልነጃሺ መስጅድ ጥገና ሥራ በቀጣይ ሳምንት እንደሚጀመር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የታሪካዊው አልነጃሺ መስጅድ ጥገና ሥራ በቀጣይ ሳምንት እንደሚጀመር የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የቱሪዝም ሚስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር በርክ ባራን ጋር በአልነጃሺ መስጅድ ጥገና ሥራ ላይ ተወያይተዋል፡፡…

የብሪክስ አባል ሀገራት የመሬት ምልከታ ሳተላይት አቅም ለጋራ ጥቅም በሚውልበት ጉዳይ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪክስ አባል ሀገራት ብሔራዊ የስፔስ ተቋማት አመራሮች ስብሰባ በሩሲያ ሞስኮ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በስብሰባው በኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻያል ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አብዲሳ ይልማ የተመራ ልዑክ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡…

የግብር አሰባሰብ ስርዓቱን ለማሻሻል የተወሰዱ እርምጃዎች ለውጥ አምጥተዋል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የግብር አሰባሰብ ስርዓቱን ለማሻሻል የተወሰዱ እርምጃዎች ለውጥ ማምጣታቸውን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። በክልሉ ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች እውቅናና ሽልማት…

ሣይንስ፣ ቴክኖሎጂና ፈጠራ ለሀገራዊ ዕድገት ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሣይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ፈጠራ ለሀገራዊ ዕድገትና ማህበራዊ ደህንነት መጎልበት ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ ሲሉ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ "በኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ያለበት ደረጃ፣ እይታ እና ተስፋዎች" በሚል መሪ…

በአፋር ክልል ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ባለፉት 10 ወራት ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ሃላፊ አቶ አወል አብዱ እንደተናገሩት÷ በክልሉ የገቢ አማራጮችን በማስፋት የሚሰበሰበውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ…

በክልሉ ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና እና የሽልማት መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና እና የሽልማት መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ የክልሉ ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)፣ የገቢዎች ሚኒስትር ዴዔታ ተስፋዬ…

ኢትዮጵያ በዶሃ የሠራተኛ ዝውውር ዓለም አቀፍ ትስስር መድረክ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በኳታር ዶሃ እየተካሄደ በሚገኘው የሠራተኛ ዝውውር ዓለም አቀፍ ትስስር መድረክ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ መድረኩ በባህረ ሰላጤው ሀገራት እና በአፍሪካ ሠራተኛ ላኪ ሀገራት መካከል ያለውን የሰራተኛ ዝውውር ትስስር ለማሳደግ እና በትብብር…

ማክተር ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስ እንደሚፈልግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ማክተር የተሰኘው የፓኪስታን ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ መዋዕለ ንዋይ የማፍሰስ ፍላጎት እንዳለው ገለጸ፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከማክተር ኩባንያ ፕሬዚዳንት ዶክተር…

በትግራይ ክልል 227 አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት 227 አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ መግባታቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ÷ በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርቶች በመተካት እና ወጪ ንግድን በመደገፍ የውጪ…