Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና ኩዌት የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ኩዌት በውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል። የሥራ ስምምነቱን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል እና በኢትዮጵያ የኩዌት አምባሳደር ናይፍ ሃኘስ አል ኦይታይቢ ተፈራርመውታል።…

የአማራ ሕዝብን መብትና ጥቅም ማስከበር የጋራ አጀንዳችን ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ከክልሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጋር እየተወያዩ ነው። አቶ አረጋ ከበደ በዚህ ወቅት÷ በኢትዮጵያ ችግሮችን በውይይት ከመፍታት ይልቅ ሌሎች አማራጮችን የመጠቀም ልምድ እንደነበር ጠቁመዋል።…

በሲዳማ ክልል ከ8 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ባለፉት 10 ወራት ከ8 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ ሃይሉ ጉዱራ እንደገለጹት÷ በክልሉ ለመሰብሰብ የታቀደውን ከ13 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ከማሳካትና የክልሉን ገቢ…

ወጣቱ በመልካም ስብዕና የታነፀና አምራች ዜጋ እንዲሆን በቅንጅት መምራት ይገባል- ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር )

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቱ በመልካም ስብዕና የታነፀና አምራች ዜጋ እንዲሆን በተቀናጀ አግባብ መምራት እንደሚገባ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ። ሚኒስቴሩ ያዘጋጀው ከሚያዚያ እስከ ሚያዚያ የጸረ-አደንዛዥ እጾችና አሉታዊ መጤ ልማዳዊ ድርጊቶችን መከላከል ላይ…

የኢትዮ-ፓኪስታን የኢኮኖሚ ትብብር ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ፓኪስታን የኢኮኖሚ ትብብር ፎረም በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በፎረሙ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እና ከ80 በላይ የፓኪስታን ባለሃብቶች ተሳትፈዋል፡፡…

የሌማት ትሩፋት አርሶ አደሩ የልማት አቅሙን በተሻለ ሁኔታ እንዲጠቀም ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል- ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) (ኢ/ር) በዳውሮ ዞን የሌማት ትሩፋት ውጤቶችን ጎብኝተዋል፡፡ በዞኑ ኢሠራ ወረዳ በሌማት ትሩፋት ተጠቃሚ የሆኑ አርሶ አደሮች የተሻሻለ ዝሪያ ያሏቸው ላሞች በማርባት…

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ቡና ሃምበሪቾን 6 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ26ኛው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ሃምበሪቾን 6 ለ 1 በሆነ ሰፊ ልዩነት አሸንፏል። የኢትዮጵያ ቡናን ግቦች መሐመድ ኑር ናስር (2)፣ አማኑኤል ዮሐንስ (ፍ)፣ አማኑኤል አድማሱ፣ ጫላ ተሺታና የሃምበሪቾ ግብ ጠባቂ ምንታምር…

ስትራይድ ኢትዮጵያ ኤክስፖ በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን የተከናወኑ ተግባራትን በስፋት አስተዋውቋል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የስትራይድ ኢትዮጵያ 2024 ኤክስፖ በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ በምርምርና ኢኖቬሽን የተከናወኑ ተግባራትን በስፋት ያስተዋወቀ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ። ከግንቦት 11 እስከ 18 ቀን 2016 በሳይንስ ሙዚዬም…

አቶ አሻዲሊ የሕዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እንደሚሰራ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻዲሊ ሀሰን የቡልድግሉ ወረዳን ከሰዳል ወረዳ የሚያገናኝ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት የመሰረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል። አቶ አሻዲሊ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ መንግስት የህዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ…

አቶ ኦርዲን ለዓለም አቀፍ የሐረር ቀን እየተከናወኑ የሚገኙ ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ከ26ኛው ዓለም አቀፍ የሐረር ቀን ጋር በተያያዘ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። አቶ ኦርዲን በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት÷ ዓለም አቀፍ የሐረር ቀን በሐረር ከተማ መከበሩ የክልሉ…