የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ዝግጅቶች በከፍተኛ ርብርብ በመከናወን ላይ ይገኛሉ – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ዝግጅቶች በከፍተኛ ርብርብ በመከናወን ላይ ይገኛሉ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ የችግኞች…