ፓርቲው ያጋጠሙትን ፈተናዎችና ጫናዎች በፅናት በማለፍ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ድል እያስመዘገበ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በኦሮሚያ ክልል ያጋጠሙትን ፈተናዎችና ጫናዎች በፅናት በማለፍ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ድል እያስመዘገበ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ።
''ቃል በተግባር ለኢትዮጵያ ብልፅግና'' በሚል መሪ ሃሳብ በኦሮሚያ…