በትግራይ ክልል ከ3 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ሕክምና በነጻ እየተሰጠ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ከ3 ሺህ በላይ ለሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ሕክምና በነጻ እየተሰጠ ነው።
ሕክምናው በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጤና ቢሮ ከኩሓ ሆስፒታልና ሂማሊያን 'ካታራክት' ከተባለ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ጋር…