Fana: At a Speed of Life!

የኤች አይ ቪ መከላከል ጉባዔ በጋምቤላ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የኤች አይ ቪ (ኤድስ) መከላከል ጉባዔ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በመድረኩም የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፣ የጤና ሚኒስቴር ዴዔታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ ፣ የጋምቤላ ክልል…

የአውሮፓ ህብረት ለብሄራዊ ዲሞቢላይዜሽንና መልሶ ማቋቋም ፕሮግራም ማስፈፀሚያ 16 ሚሊየን ዩሮ ለገሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለብሄራዊ ዲሞቢላይዜሽንና መልሶ ማቋቋም ፕሮግራም ማስፈፀሚያ 16 ሚሊየን ዩሮ ለገሰ። በገንዘብ ሚኒስቴር በተከናወነው የፊርማ ስነ-ስርዓት አምባሳደር ተሾመ ቶጋ የብሄራዊ ተሀድሶ ኮሚሽነርን ጨምሮ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ…

የባንክ አሰራር ሥርዓትን ለማስተካከል በሚል የግለሰቦችን ሚስጢር ቁጥር በመውሰድ ገንዘብ ያጭበረበረው ተከሳሽ በጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የባንክ አሰራር ሥርዓትን ለማስተካከል በሚል በማታለል የግለሰቦችን ሚስጢር ቁጥር በመውሰድ ገንዘብ ያጭበረበረው ተከሳሽ በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ። የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ችሎት በተከሳሹ ላይ የቀረቡ…

ዩኒሴፍ በኢትዮጵያ የልማትና የሰብዓዊ ሥራዎችን ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከተባበሩት መንግስታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ ) የሰብዓዊ እርዳታ ምላሽና አቅርቦት ም/ዋና ዳይሬክተር ኢድዋርድ ቻይበን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በኢትዮጵያ ወቅታዊ የልማት ሁኔታ እና የሰብዓዊ…

የዓድዋ ድል መታሠቢያ በዓልን ለማክበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የጋራ ግብረ ሃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 128ኛው የዓድዋ ድል መታሠቢያ በዓልን ለማክበር የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ፍፁም ሠላማዊ እንዲሆኑ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ሃይል አስታወቀ። የፀጥታና ደህነት የጋራ ግብረ ሃይሉ የካቲት…

የአማራ ክልልን ወቅታዊ ሁኔታ በመረዳት ባለሃብቶች ሰላምን ለማረጋገጥ ሚናቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ ከሚገኙ ባለሃብቶች ጋር በክልሉ ሰላም እና ልማት ዙሪያ እየተወያዩ ነው፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ÷ በክልሉ ባለፉት 8 ወራት በነበረው ግጭት ከፍተኛ የሰብዓዊ ጉዳት እና የክልሉ ሕዝብ…

የፖላንድ የሕክምና ባለሙያዎች በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነጻ ሕክምና እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖላንድ የሕክምና ባለሙያዎች ልዑክ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነጻ የሕክምና አገልግሎተ እየሰጠ ነው፡፡ በልዑካኑ ውስጥ የማህጸንና ጽንስ ሕክምና ፣ የዩሮሎጂ ሕክምና ፣ የኒውሮ ሰርጀሪ ሕክምና ፣ የሰመመንና የነርስ ባለሙያዎች ቡድን…

አይኦኤም ከፍልሰት ተመላሽ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት (አይኦኤም) ኢትዮጵያ ከፍልሰት ተመላሽ ዜጎችን ጥበቃና መልሶ ለማቋቋም የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታወቀ፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ከአይኦኤም የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና…

ኢትዮጵያና ኔዘርላንድስ የ10 ነጥብ 6 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኔዘርላንድስ የ10 ነጥብ 6 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው እና በኢትዮጵያ የኔዘርላንድስ አምባሳደር ሄንክ ያን ባከር ተፈራርመዋል። ድጋፉ በሞጆ ደረቅ ወደብ…