Fana: At a Speed of Life!

የዮርዳኖስ ቱሪዝም ሚኒስትር ለሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዮርዳኖስ ቱሪዝም ሚኒስትር መክራም ሙስጠፋ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሩ እና ልዑካቸው አዲስ አበባ ሲገቡ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ ሚኒስትሩ ለሁለት ቀናት በሚኖራቸው…

የተሃድሶ ስልጠና የወሰዱ የቀድሞ የአማራ ልዩ ሃይል አባላት ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መንግስት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ ተቀብለው የተሃድሶ ስልጠና የወሰዱ የቀድሞ የአማራ ልዩ ሃይል አባላት ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ፡፡ በምረቃ ሥነ-ስርዓቱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣ በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ…

በአደጋዎች የተጎዱ ዜጎችን የሚረዳ የ18 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀት ትግበራ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአደጋዎች የተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎችን በዘላቂ መፍትሄ አይበገሬነትን ለማጠናከር የሚያስችል የፕሮጀት ትግበራ ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ የምክክር መድረኩ በኢትዮጵያ መንግስት እና በዓለም አቀፉ የፍልሰት ተቋም…

ተመድ የአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ እንዲያገኙ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ እንዲያገኙ አስፈላጊውን ድጋፍ እናደርጋለን ሲሉ የተባበሩት መንግስታቱ ድርጅት ዋና ፀሃፊ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሃና ሰርዋ ገለጹ። ሃና ሰርዋ አፍሪካ የሚያጋጥሟትን ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች…

ጨፌ ኦሮሚያ  የተለየዩ ሹመቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ እያካሄደ ባለው 6ኛ የሥራ ዘመን 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባዔ የተለየዩ ሹመቶችን አጽድቋል፡፡ በዚህ መሰረትም፡- 1.አብዱላዚዝ ዳውድ (ዶ/ር) ---የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽሕፈትቤት ሃላፊ 2.አብዲ ዩያ (ዶ/ር)  …

የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ተሳታፊ መሪዎች ወደ ሀገራቸው እየተመለሱ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ37ኛው የአፍሪካ ኀብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባዔ ላይ የተሳተፉ መሪዎች እና የልዑካን ቡድን አባላት ወደ ሀገራቸው እየተመለሱ ነው። በዚህ መሰረትም የጋና፣ የብሩንዲ ፣ የዚምባቡዌ ፣የኮሞሮስ ፣ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ የደቡብ ሱዳን እና…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት 5 ዓመት 9ኛ የሥራ ዘመን 17ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል። ምክር ቤቱ በጉባዔው በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የሚቀርበውን የአስፈፃሚ አካላት የ6 ወራት አፈጻጸም እንደሚያዳምጥ የክልሉ…

ፈረንሳይ እና ዩክሬን ወታደራዊ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ እና ዩክሬን በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘሌንስኪ በፈረንሳይ ፓሪስ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ በጉብኝታቸውም ÷ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል…

የጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባዔ ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የሥራ ዘመን 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባዔ ነገ ይጀመራል፡፡ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን÷ ጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የሥራ ዘመን 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ስብሰባ ነገን ጨምሮ ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድ ተናግረዋል፡፡…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለ14 የአፍሪካ ሀገራት ቀዳማዊ እመቤቶች አቀባበል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 14 የአፍሪካ ሀገራት ቀዳማዊ እመቤቶች በ28ኛው የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ድርጅት መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጉባዔው ለመሳተፍ ወደ ኢትዮጵያ ለመጡ 14 የአፍሪካ ሀገራት…