Fana: At a Speed of Life!

በሕዝቦቿ የተባበረ ብርቱ ጥረት ጠንካራና የበለፀገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ እናስረክባለን – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝቦቿ የተባበረ ብርቱ ጥረት ጠንካራና የበለፀገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ እናስረክባለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። የሁለተኛው ምዕራፍ የመጀመሪያ ዓመት የአረንጓዴ አሻራ ማጠቃለያ መርሐ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

የወባ ስርጭትን ለመቆጣጠር ቴክኖሎጂን ማዳበርና መሳሪያዎችን በአግባቡ መጠቀም ይገባል – ዶ/ር ሊያ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የወባ ወረርሽኝ ለበርካታ ሰዎች በተለይም ለህፃናት ሞት አይነተኛ ምክንያት መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡ ዘጠነኛው የፓን አፍሪካ የወባ ትንኝ መከላከል ማህበር ዓመታዊ ስብሰባና ኤግዚቢሽን በአዲስ አበባ እየተካሄደ…

የኢትዮጵያና ኩባን ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ከስምምነት ላይ መደረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ኩባን ጠንካራ ወዳጅነትና የሁለትዮሽ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ከስምምነት ላይ መደረሱን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። ከመስከረም 4 እስከ መስከረም 5 ቀን 2016 ዓ.ም በኩባ…

የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በዩኔስኮ በዓለም ቅርስነት ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ቅርስ ኮሚቴ የባሌ ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ ውሳኔ አሳልፏል። በኦሮሚያ ክልል የሚገኘው የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በኢትዮጰያ ሁለተኛው…

በትግራይ ክልል ተቋርጦ የቆየው የ12ኛ ክፍል ፈተና ከመስከረም 29 ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ ተቋርጦ የቆየው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከፊታችን መስከረም 29 ቀን ጀምሮ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና የፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል፡፡ አገልግሎቱ የፈተና አሰጣጡን አስመልክቶ ከፌደራል ፖሊስ…

ኮሚሽኑ በመዲናዋ በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ የሚሳተፉ ተወካዮችን እያስመረጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን እንዲመረጡ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ የተወካዮች ልየታ ስራ በመዲናዋ በሁሉም ክፍለ ከተሞች እየተደረገ መሆኑን ከኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ…

ከ3 ዓመታት በፊት የተተከሉት  የቡና ዛፎች የአረንጓዴ ዐሻራን ፍሬ እያፈሩ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሶስት ዓመታት በፊት የተተከሉት የቡና ዛፎች የአረንጓዴ ዐሻራን ፍሬ እያፈሩ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር…

ኮሚሽኑ በአዲስ አበባና በጋምቤላ በአጀንዳ ልየታ መድረኮች የሚሳተፉ ተወካዮችን መለየት ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና በጋምቤላ ክልል በሚካሄዱ የአጀንዳ ልየታ መድረኮች የሚሳተፉ ተወካዮችን መለየት ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)÷ በአዲስ አበባ ተሳታፊዎችን…

በኦሮሚያ ክልል የ2016 የመማር ማስተማር ስራን ለማስጀመር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የ2016 የመማር ማስተማር ስራን ማስጀመር አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ ኤፍሬም ተሰማ÷ በ2016 የትምህርት ዘመን ከ11 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ…

በቄለም ወለጋ ዞን በ1 ቢሊየን ብር ወጪ የቄጦ መስኖ ልማት ፕሮጀክት እየተገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በቄለም ወለጋ ዞን በ1 ቢሊየን ብር ወጪ የቄጦ መስኖ ልማት ፕሮጀክት እየተገነባ መሆኑን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የመስኖ ልማት ፕሮጄክቱ በዞኑ ሀዋ ገላን እና ሰዲ ጫንቃ ወረዳዎች አዋሳኝ ስፍራ ነው እየተገነበ…