Fana: At a Speed of Life!

ለክልሉ ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ የሃይማኖት አባቶችና የሃገር ሽማግሌዎች እገዛ ወሳኝ ነው – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለክልሉ ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ የሃይማኖት አባቶችና የሃገር ሽማግሌዎች እገዛ ወሳኝ መሆኑን የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በጋምቤላ ከተማ ከሃይማኖት አባቶችና ከሃገር ሽማግሌ ተወካዮች ጋር በወቅታዊ ጉዳይ…

አምባሳደር ተፈራ ደርበው ከቻይና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20 ፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ከቻይና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ዡ ቢንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የኢትዮጵያ እና ቻይናን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለኮንሶ ዞን 50 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20 ፣2015( ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በድርቅ ለተጎዱ የኮንሶ ዞን ወገኖች 50 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉ ከመዲናዋ ባለሃብቶች የተሰበሰበ ሲሆን፥ የተለያዩ አልሚ ምግቦችን ያካተተ መሆኑ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ የመንግስትን የስድስት ወራት ሪፖርት ለምክር ቤቱ ያቀርባሉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት የመንግስትን የስድስት ወራት አፈጻጸም ሪፖርት ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀርባሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚያቀርቡት ሪፖርት ከምክር ቤቱ አባላት ለሚነሱ የተለያዩ ወቅታዊና ሀገራዊ…

“የፒያኖዋ እመቤት” እማሆይ ፅጌማርያም ገብሩ አረፉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የፒያኖዋ እመቤት” እማሆይ ፅጌማርያም ገብሩ አረፉ።   እማሆይ ፅጌማርያም በኢትዮጵያ ቀዳሚዋ የቫዮሊን እና ፒያኖ አቀናባሪ እንደነበሩ ይነገራል።   እማሆይ ፅጌማርያም ከአባታቸው ከአቶ ገብሩ ደስታ እና እናታቸው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት የመንግስትን የስድስት ወር ሪፖርት ለምክር ቤቱ ያቀርባሉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት የመንግስትን የስድስት ወር አፈጻጸም ሪፖርት ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀርባሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚያቀርቡት ሪፖርት ከምክር ቤቱ አባላት ለሚነሱ የተለያዩ ወቅታዊና ሀገራዊ ጥያቄዎች…

እስካሁን በሰሜን ኢትዮጵያ ችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች 282 ሺህ 934 ሜትሪክ ቶን የሰብዓዊ እርዳታ ተሰራጭቷል -ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ካለፈው ጥቅምት ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን በሰሜን ኢትዮጵያ እርዳታ ለሚፈልጉ ዜጎች 282 ሺህ 934 ሜትሪክ ቶን የሰብዓዊ እርዳታ ምግብ መሰራጨቱን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡   የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት…

በቀጣይ እንደመሪ ፓርቲ ነፃነትን በአግባቡ መጠቀምና ማስተዳደር ላይ መስራት ይገባል- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ ዋናው የቤት ስራችን እንደመሪ ፓርቲ ነፃነትን በአግባቡ መጠቀምና ማስተዳደር ላይ መስራት ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ "ድሎችን ማፅናትና ፈተናዎችን መሻገር" በሚል መሪ ሐሳብ ለሦስት ቀናት ሲካሄድ…

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ኢራንን አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንትጆ ባይደን ኢራንን ክፉኛ አስጠንቅቀዋል፡፡ በሰሜን ምስራቅ ሶሪያ በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ሰፈር ላይ ዋሺንግተን “ከኢራን ጋር ግንኙነት አላቸው” ባለቻቸው ታጣቂዎች ተደጋጋሚ የሮኬት ጥቃት መፈጸሙ ተገልጿል፡፡ ፕሬዚዳንት…

የጉራጌ ሕዝብ ችግሮችን ገንቢ በሆነ ተሳትፎና ውይይት የሚፈታ ሰላም ወዳድ ሕዝብ ነው – ጠ/ ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉራጌ ሕዝብ የሚነሡ ችግሮችን ገንቢ በሆነ ተሳትፎና ውይይት የሚፈታ ሰላም ወዳድ ሕዝብ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከጉራጌ ዞን ከተውጣጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ…