የሀገር ውስጥ ዜና ዶ/ር ፍጹም አሰፋ ከተመድ የልማት ፕሮግራም የአፍሪካ ቢሮ ሃላፊ ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Feb 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም የአፍሪካ ቢሮ ሃላፊ አሁና ኢዚያኮንዋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሯ የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም( ዩ ኤን ዲ ፒ) በኢትዮጵያ የሚከናወኑ የልማት…
የሀገር ውስጥ ዜና የተመድ የልማት ፕሮግራም የብሔራዊ የተሃድሶ ኮሚሽኑ ለሚያከናውናቸው ተግባራት ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ Melaku Gedif Feb 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዷለም ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም የአፍሪካ ቢሮ ሃላፊ አሁና ኢዚያኮንዋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በአጠቃላይ በተደረሰው የሰላም ስምምነት አፈጻጸም ዙሪያ መክረዋል፡፡ በሰላም ግንባታ…
የሀገር ውስጥ ዜና ደቡብ ኮሪያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ሁለንተናዊ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች Melaku Gedif Feb 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ኮሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በተለያዩ ዘርፎች ያላትን ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች፡፡ የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንት ዩን ሶክ ዮል ልዩ መልዕክተኛ እና ከፍተኛ የሥትራቴጂክ አማካሪ ጃንግ ሱንግ ሚን በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፍሪካ የመሪዎች ጉባዔ የተሳተፉ የተለያዩ ሀገራት መሪዎች ወደ ሀገራቸው ተሸኙ Melaku Gedif Feb 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ36ኛው የአፍሪካ የመሪዎች ጉባዔ መጠናቀቅን ተከትሎ የተለያዩ ሀገራት መሪዎች ወደ ሀገራቸው ተሸኝተዋል፡፡ በዚህ መሰረትም የኬንያ፣ ሴኔጋል ፣ ሩዋንዳ፣ ሞሮኮ፣ ማዳጋስካር፣ አልጄሪያ፣ ኮንጎ፣ ደቡብ አፍሪካ ፣ቻድ ፣ጋና ቦትስዋና፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ኑሯቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ከ17 ሺህ በላይ ዜጎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ተደረገ Melaku Gedif Feb 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሰባት ወራት ኑሯቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ከ17 ሺህ በላይ ዜጎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ማድረጉን የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለጸ። የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በኅዳር ወር 2015…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ አወል አርባ በሀንሩካ ወረዳ የእርሻ ልማት ስራዎችን ጎበኙ Melaku Gedif Feb 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራር ልዑክ በገቢ ረሱ/ዞን/ ሀንሩካ ወረዳ የእርሻ ልማት ስራዎችን ጎብኝቷል። አቶ አወል በጉብኝቱ ወቅት በወረዳው የለማን የስንዴ ምርት በኮምባይነር የመሰብሰብ ሂደት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከኡጋንዳ ምክትል ፕሬዚዳንት ጄሲካ አሉፖ ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Feb 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኡጋንዳ ምክትል ፕሬዚዳንት ሜጀር አውፖ ጄሲካ አሉፖ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በቀጣናዊ እና በሁለትዮሽ የጋራ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያን በጦርነቱ ለተጎዱ ዜጎች የሚቀርበው ሰብዓዊ ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ተመድ Melaku Gedif Feb 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያን በጦርነቱ ለተጎዱ የማኅበረሰብ ክፍሎች የሚቀርበው ሰብዓዊ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሀና ቴት ገለጹ። በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት መንግሥት የሚያደርገውን ጥረት…
ቢዝነስ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቱርክ እና ሶሪያ የሰብዓዊ እርዳታ የማጓጓዝ ሒደትን ተቀላቀለ Melaku Gedif Feb 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቱርክ እና ሶሪያ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ለተጎዱ ሰዎች የሰብዓዊ እርዳታ ለማዳረስ የሚደረገው ጥረት ተቀላቀለ፡፡ በዚህ መሰረትም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነት አውፕላኖች ከሜክሲኮ በአደጋው ተጎጂ ለሆኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰሜን ኢትዮጵያ የተጎዱ የውሃ መሰረተ ልማቶችን መልሶ ለማቋቋም 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ያስፈልጋል ተባለ Melaku Gedif Feb 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ፣ ትግራይና አፋር ክልሎች በግጭት ሳቢያ የተጎዱ የውሃ መሰረት ልማቶችን መልሶ ለማቋቋም 3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በአስቸኳይ እንደሚያስፈልግ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ…