የሀገር ውስጥ ዜና አቶ አህመድ ሽዴ ከቻይና ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Feb 25, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ከቻይና ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴንግ ሊ ኤል ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ባለው ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ዙሪያ መክረዋል፡፡ አቶ አሕመድ ሽዴ÷…
የሀገር ውስጥ ዜና ደቡብ ኮሪያ ባለሃብቶቿ በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥረት እንደምታደርግ ገለጸች Melaku Gedif Feb 25, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ኮሪያ ባለሃብቶቿ በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ አስፈላጊውን ጥረት እንደምታደርግ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ልዩ መልዕክተኛ ተናገሩ፡፡ የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንት ዩን ሶክ ዮል ልዩ መልዕክተኛ ጃንግ ሱንግ ሚን እንዳሉት÷ ኢትዮጵያ…
Uncategorized የጋምቤላ ክልል ም/ቤት የተሻሻሉ አዋጆችንና የዳኞችን ሹመት በማጽደቅ ተጠናቀቀ Melaku Gedif Feb 23, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ጊዜ 2ኛ የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባዔ ሶስት የተሻሻሉ አዋጆች፣ የዳኞችና የቋሚ ኮሚቴዎችን ሹመት በማጽደቅ ተጠናቋል፡፡ ጉባኤው የክልሉን የ2015 በጀት የግማሽ ዓመት የልማትና የመልካም አስተዳደር፣…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ማሞ ምህረቱ ከቻይና ማዕከላዊ ባንክ ዳይሬክተር ጄነራል ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Feb 23, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ከቻይና ማዕከላዊ ባንክ ዳይሬክተር ጄነራል ይ ጋንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ያለውን የኢኮኖሚ ግንኙነት ይበልጥ ማሻሻል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለሃብቶች በመዲናዋ በተለያዩ ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ በትኩረት እየተሰራ ነው Melaku Gedif Feb 23, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቶች በአዲስ አበባ ከተማ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ በኮሚሽኑ የእቅድና በጀት ዳይሬክተር እናትነሽ ታመነ እንደገለጹት ÷ በመዲናዋ በተለያዩ ዘርፎች መዋዕለ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 6 ወራት ለ2 ሺህ 250 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷል Melaku Gedif Feb 22, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሥድሥት ወራት ለ2 ሺህ 250 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን የኦሮሚያ ክልል ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ለታ አበበ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ ባለሃብቶች…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሊሴ ነሜ በቻይና ንግድ ሚኒስቴር የኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ኤጄንሲ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Feb 22, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በቻይና ንግድ ሚኒስቴር የኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ኤጄንሲ ዳይሬክተር ሊዩ ዲያንክሰን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም በተቋማቱ መካከል ያለውን ትብብር በኢንቨስትመንት አጋርነት እና…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰሜን ኢትዮጵያ በ2ኛ ዙር 157 ሺህ ሜትሪክ ቶን ምግብና ከ2 ቢሊየን ብር በላይ የሰብዓዊ እርዳታ ተሰራጭቷል Melaku Gedif Feb 22, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች በ2ኛው ዙር 157 ሺህ በላይ ሜትሪክ ቶን ምግብ መሰራጨቱን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታውቋል። የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ደበበ ዘውዴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷…
የሀገር ውስጥ ዜና የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው Melaku Gedif Feb 22, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት 6ኛ ምርጫ 2ኛ የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ በጋምቤላ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የክልሉ ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ ትሁት ሃዋሪያት በጉባኤው መክፈቻ ላይ እንደገለጹት÷…
Uncategorized በመዲናዋ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ሕይወት አለፈ Melaku Gedif Feb 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ መገናኛ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሥድሥት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ ዛሬ ከምሽቱ 1:12 ሰዓት ገደማ መገናኛ አደባባይ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ እስካሁን የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ…