የ2ኛው ዙር ከኢድ-እስከ- ኢድ ጉዞ ወደ አገር ቤት መርሐ ግብር ተሳታፊዎች ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁለተኛው ዙር ከኢድ-እስከ- ኢድ ጉዞ ወደ አገር ቤት አከባበር ስነ-ስርዓት ተሳታፊዎች ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ነው፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እና የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር…