ከጀርመን መንግስት የ32 ሚሊየን ዩሮ በላይ የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጀርመን መንግስት የ32 ሚሊየን ዩሮ በላይ የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ የሚያስችል የፕሮግራም ስምምነት መፈረሙን የስራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል ከጀርመን የልማት ባንክ የአፍሪካ ህብረትና…