Fana: At a Speed of Life!

አገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢኮኖሚ መስክ የነበሩ ስብራቶችን መቅረፍ ያስቻለ ነው – የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው የወጪ ንግድ አፈጻጸምን ጨምሮ በኢኮኖሚ መስክ የነበሩ ስብራቶችን መቅረፍ ያስቻለ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ተናገሩ፡፡ የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት እንዳሉት÷ ፓርቲው አገራዊ ለውጡን ተከትሎ…

ጋቦን እና ቶጎ የጋራ ብልፅግና ሀገራት ስብስብን ለመቀላቀል ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት አገኘ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጋቦን እና ቶጎ የጋራ ብልፅግና ሀገራት ስብስብን ለመቀላቀል ያቀረቡት ጥያቄ ባሳለፍነው ቅዳሜ ተቀባይነት ማግኘቱ ተነግሯል፡፡ 54 አባል ሀገራትን ያቀፈው የጋራ ብልፅግና ሀገራት ሁለቱን ሀገራት በተጨማሪ አባልነት የተቀበለው…

58 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአንድ ሳምንት ውስጥ ከ58 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ባደረገው ፍተሻ ነው 46 ነጥብ 6 ሚሊየን የገቢ ኮንትሮባንድ…

የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እና ወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክረምት ወራት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እና ወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

ባለፉት 9 ወራት ዳያስፖራው ለልዩ ልዩ አገራዊ ጥሪዎችና ፕሮጀክቶች ያደረገው ድጋፍ ከ1 ነጥብ 37 ቢሊየን ብር በላይ መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ብቻ ዳያስፖራው ለልዩ ልዩ ሀገራዊ ጥሪዎችና ፕሮጀክቶች ያደረገው የአይነትና የገንዘብ ድጋፍ ከ1 ነጥብ 37 ቢሊየን ብር በላይ መድረሱን መድረሱን የዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡   በፌዴራልና…

የደቡብ ሱዳን የታጠቁ ሃይሎች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፈፀሙት ወረራ የለም – የክልሉ የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ሱዳን የታጠቁ ሃይሎች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፈፀሙት ወረራ አለመኖሩን የክልሉ የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ አንድነት አሸናፊ ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት ÷የሪፖርተር…

የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት የአድዋ 00 ፕሮጀክትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ዛሬ ያጠናቀቀውን መደበኛ ስብሰባ ተከትሎ አባላቱ የአረንጓዴ አሻራ ካኖሩ በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እየተካሄደ ያለውን የአድዋ 00 ፕሮጀክት ጎብኝተዋል። የማዕከላዊ ኮሚቴው አባላት በአዲስ አበባ አራዳ…

የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን አጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ለሁለት ቀናት ሲያካሂድ የቆየውን ስብሰባ አጠናቀቀ። ማዕከላዊ ኮሚቴው በሀገራዊ የሰላምና ደህንነት፣ የልማትና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ጉዳዮች ላይ በጥልቀት ከተወያየ በሗላ የተለያዩ አቅጣጫዎችን…

የመሰረተ ልማቶችን ጥራትና ተደራሽነት በማረጋገጥ ጠንካራ ሥርዓት እና አገር እንገነባለን- የኦሮሚያ ክልል መንግስት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመሠረተ ልማቶችን ጥራትና ተደራሽነት በማረጋገጥ ጠንካራ ሥርዓት እና አገር እንገነባለን ሲል የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ገለጸ፡፡   የኦሮሚያ ክልል መንግስት በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ÷ በተያዘው ዓመት ማህበረሰቡን ተጠቃሚ…

የህግ ማስከበሩን ስራ ይበልጥ በማጠናከር የተረጋጋች አገር ለመገንባት የተጀመረው ስራ ይቀጥላል-የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህግ ማስከበሩን ስራ ይበልጥ በማጠናከር የተረጋጋች አገር ለመገንባት የተጀመረው ስራ የሚቀጥል መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ተናገሩ፡፡ አባላት አገራዊ ለውጡን ተከትሎ ጥቅማቸው የቀረባቸው የውስጥ ተላላኪዎች ከውጭ ጠላቶች ጋር…