Fana: At a Speed of Life!

መንግስት የጀመረው የህግ የበላይነትን የማስፈን ስራ በሽብር ቡድኖች ሴራ በፍጹም አይደናቀፍም-የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የጀመረው የህግ የበላይነትን የማስፈን ስራ በሽብር ቡድኖች ሴራ በፍጹም አይደናቀፍም ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው÷መንግስት በመላ ሃገሪቱ ሰላምን ለማስፈን…

የእንግሊዘኛ ቋንቋ ማሻሻያ ፕሮግራምን ለማሳካት ከውጪ አገራት በጎ ፈቃደኛ መምህራንን የማሳተፍ ስራ ተጀምሯል- ፕሮፌሰር ብርሃኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የአውስትራሊያ አምባሳደር ጁሊያ ኒብለት ጋር ተወያይተዋል።   በውይይታቸውም በትምህርት ዘርፉ ላይ እየተደረጉ ባሉ ለውጦች ዙሪያ እና በጦርነቱ የወደሙ የትምህርት ተቋማትን መልሶ…

የወጣት አደረጃጀቶች የሥራ ላይ ልምምድ ፕሮግራም 70 ሺህ ወጣቶችን ከሥራ ጋር ያገናኛል- አቶ ንጉሱ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የወጣት አደረጃጀቶች የሥራ ላይ ልምምድ ፕሮግራም በአገሪቱ ከሚገኙ 11 ከተሞች 70 ሺህ ወጣቶችን ከሥራ ጋር እንደሚያገናኝ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   ወጣቶች የመጀመሪያ የሥራ ልምድ እና ክህሎት እንዲያገኙ በአዲስ አበባ…

አሸባሪው ቡድን ሽንፈትና ኪሳራ እየደረሰበት በመሆኑ የቀቢፀ ተስፋ እርምጃዎችን በአፀፋው እየወሰደ ይገኛል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፀጥታ አስከባሪ አካላትና በህዝቡ የተባበረ እርምጃ በአሸባሪውና ፅንፈኛው ቡድን ላይ በደረሰበት ሽንፈትና ኪሳራ የቀቢፀ ተስፋ እርምጃዎችን በአፀፋው እየወሰደ ይገኛል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን…

የኦሮሚያ ክልል ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡   ድጋፉን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ…

በአውሮፓ ኀብረት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ጎዴ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኀብረት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ጃኔዝ ሌናርሲክ እና በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ሮናልድ ኮቢያ የተመራ ከፍተኛ ልዑካን ቡድን ለስራ ጉብኝት ሶማሌ ክልል ጎዴ ከተማ ገብቷል፡፡   ልዑካኑ ኡጋስ…

የመዲናዋ ህዝባዊ ሰራዊት በሰላምና ደህንነት ላይ ላበረከተው አስዋጽኦ የዕውቅና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ህዝባዊ ሰራዊት በሰላምና ደህንነት ላይ ላበረከተው አስዋጽኦ የዕውቅና እና የምስጋና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡   ለህዝባዊ ሰራዊቱ የተዘጋጀው መርሐ ግብር በወዳጅነት አደባባይ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡…

የአማራ እና የአፋር ክልሎች የፀጥታሥራ ኃላፊዎች የውይይት መድረክ በኮምቦልቻ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ እና የአፋር ክልሎች የፀጥታ ሥራ ኃላፊዎች የሠላምና እና ፀጥታ ውይይት መድረክ በኮምቦልቻ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡   የአማራ ክልል ሠላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ጣሰው÷መድረኩ የሁለቱን ወንድማማች ህዝቦች ታሪካዊና…

” የአገልጋይነት ብቃትንና ዝግጁነትን በማጠናከር ነዋሪዎችን በብቃት እያገለገልን አዲስ አበባን እጅ ለእጅ ተያይዘን እናበለጽጋለን “-…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገልጋይነት ብቃትን እና ዝግጁነትን በማጠናከር ነዋሪዎችን በብቃት እያገለገልን አዲስ አበባ ከተማን እጅ ለእጅ ተያይዘን እናበለጽጋለን አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡   "ብቁና ጤናማ አመራር እና ሲቪል ሰርቫንት ለላቀ አገልግሎት "…

በፓሪስ ዳይመንድ ሊግ 5 ሺህ ሜትር ውድድር ሰለሞን ባረጋ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ ዳይመንድ ሊግ በ5 ሺህ ሜትር ውድድር ሰለሞን ባረጋ አሸንፏል፡፡ በወንዶች ምድብ በተካሄደው 5 ሺህ ሜትር የፓሪስ ዳይመንድ ሊግ ውድድር ሰለሞን ባረጋ ርቀቱን በቀዳሚነት ሲያጠናቅቅ÷ሙክታር እድሪስ ደግሞ 3ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል፡፡…