Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ በመዲናዋ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በአዲስ አበባ እየተከናወኑ የሚገኙ ሰው ተኮር የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።   ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስቀመጡት አቅጣጫ መሠረት የተጀመሩት በ1ወር ከ20 ቀናት የሚከናወኑ…

ከ156 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት ከ156 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡   ኮሚሽኑ በአንድ ሳምንት ውስጥ በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ባደረገው ክትትል ነው 60 ነጥብ 4…

በመዲናዋ የክረምቱን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል ግብረ ሃይል ተቋቁሞ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የክረምቱን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል ከወዲሁ ግብረ ሃይል ተቋቁሞ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡   አስተዳደሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው÷በአዲስ አበባ ከተማ ከጊዜ…

ጤና ሚኒስቴር “ማስተርካርድ ዌልነስ ፓስ” የተሰኘ የጤና መረጃ አያያዝ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤና ሚኒስቴር “ማስተርካርድ ዌልነስ ፓስ” የተሰኘ ዲጂታላይዝድ የጤና መረጃ አያያዝ መተግበሪያ ይፋ አደረገ፡፡   የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷የዲጂታላይዝድ ጤና መረጃ አያያዝ…

ኢትዮጵያ ከምዕራብ አፍሪካ አገራት ጋር ያላትን የኢኮኖሚ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር እየሰራች ነው -የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከምዕራብ አፍሪካ አገራት ጋር ያላትን የኢኮኖሚ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር እንደምትሰራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የምዕራብ አፍሪካ ሀገሮች ጉዳይ ዳይሬክተር ኤልያስ መላኩ እንደገለጹት ÷ኢትዮጵያ ከምዕራብ አፍሪካ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የወላይታ ሶዶ ከተማ አውሮፕላን ማረፊያ እና የዳቦና ዱቄት ፋብሪካን የግንባታ ሂደት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የወላይታ ሶዶ ከተማ አውሮፕላን ማረፊያ እና የዳቦና የዱቄት ፋብሪካ የግንባታ ሂደት ጎበኙ፡፡ በጉብኝት መርሐ ግብሩ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ…

የሳንሱሲ- ታጠቅ -ኬላ የመንገድ ግንባታ ስራ ሙሉ በሙሉ ለትራፊክ ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳንሱሲ- ታጠቅ -ኬላ የመንገድ ግንባታ ስራ ሙሉ በሙሉ ለትራፊክ ክፍት ተደረገ፡፡ የመገናኛ ብዙሃን የሳንሱሲ- ታጠቅ -ኬላ የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታ ስራ አፈጻጸም ሂደትን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱም የመንገዱ የግንባታ አፈፃፀም 97 ነጥብ 3…

ኢትዮጵያ ከቱርክ ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ አጠናክራ ትቀጥላለች- አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከቱርክ ጋር ያላትን ግንኙነትና ትብብር ይበልጥ አጠናክራ እንደምትቀጥል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ ተናገሩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ በቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የምሥራቅ እና…

በኦስሎ የ5 ሺህ ሜትር የዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በበላይነት አጠናቀዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦስሎ ከተማ በ5ሺህ ሜትር የተካሄደውን የዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታዎች በበላይነት አጠናቀዋል፡፡ በወንዶች ምድብ በተካሄደው 5 ሺህ ሜትር የኦስሎ ዳይመንድ ሊግ ውድድር ጥላሁን ሃይሌ በአንደኝነት…

የጀርመን መንግስት ለኢትዮጵያ ከ500 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአ ይ ሲ ቲ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን መንግስት ለሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከ500 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአ ይ ሲ ቲ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡   ድጋፍ ከጀርመን መንግስት የኢኮኖሚና ትብብርና ልማት ባንክ የተገኘ ሲሆን÷ በቴክኒክና ሙያ ተቋማት የአይ ሲ ቲ…