ኮሚሽኑ በመዲናዋ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ነዋሪዎች የቤት ግንባታ የሚውል የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቂርቆስ ክፍለ ከተማ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች የቤት ግንባታ የሚውል 15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡
ድጋፉን የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ…