Fana: At a Speed of Life!

ሽብርተኝነትን በመከላከል የላቀ ስራ ላከናወኑ የሶማሌ ክልል ልዩ ሃይል አባላት የማዕረግ እድገት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሽብርተኝነትን በመከላከል ረገድ የላቀ ስራ ለላከናወኑ የክልሉ ልዩ ሃይል አባላት የማዕረግ እድገትና እውቅና ተሰጥቷቸዋል።   የዕውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጸጥታ አማካሪዎች፣ የልዩ ሃይል አመራርና…

በፈረንሳይ ሞንትሪዩል ቱር በተደረገ የ1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር ድርቤ ወልተጂ አሸነፈች 

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣2 014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሳይ የ2022 ሞንትሪዩል ቱር በተደረገው የሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር ድርቤ ወልተጂ ቀዳሚ በመሆን አሸንፋለች፡፡ ድርቤ እርቀቱን 3 ሰዓት ከ59 ደቂቃ 48 ማይክሮ ሴኮንድ በመግባት ነው ቀዳሚ ሆና ማጠናቀቅ የቻለቸው፡፡ በትላንት…

በክልሉ ግብርናውን ለማዘመን 17 መርሐ ግብሮች ተመርጠው እየተተገበሩ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርናውን ለማዘመን 17 መርሐ ግብሮች ተመርጠው እየተተገበሩ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ። በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በሞጆ ከተማ የሚገኝ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን…

የክረምቱን የጎርፍ አደጋ ሥጋት ለመቋቋም የሚሠራ ሀገር አቀፍ ግብረ-ኃይል መቋቋሙ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጪውን ክረምት የጎርፍ አደጋ ስጋት ለመቋቋም የሚሠራ ሀገር-አቀፍ ግብረ-ኃይል መቋቋሙን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ። ግብረ-ኃይሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሚቲዮሮሎጂ ኢኒስቲቲዩትን ትንበያ መነሻ በማድረግ የጎርፍ አደጋ ሥጋት…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የባህል ፌስቲቫልና ኤግዚቢሽን ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የባህል ፌስቲቫልና ኤግዚቢሽን በቦንጋ ከተማ ዛሬ በይፋ ተከፈተ፡፡   በመክፈቻ መርሐ ግበሩ በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የስነ-ጥበብና ስራ ዕድል ፈጠራ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ነፊሳ አልማሃድ፣…

የሰብዓዊ መብት ጥሰት ሲያጋጥም ተገቢው ክትትል እና ማጣራት ተደርጎ የሕግ ተጠያቂነት እየሰፈነ ነው- አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ከአሜሪካ ኮንግረስ አባል ትሬንት ኬሊ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና አሜሪካ የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት እና በተለያዩ ጋራ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡…

ከንቲባ አዳነች ከዑራኤል እስከ ፑሽኪን አደባባይ የሚከናወነውን የመንገድ ዳር ማስዋብ ስራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ከዑራኤል እስከ ፑሽኪን አደባባይ ያለውን መንገድ በአረንጓዴ የማስዋብ ስራ በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች ፕሮጀክቱ በ60 ቀናት ከሚተገበሩ ሰው…

በብሔር እና በሃይማኖት ጉዳዮች ላይ ግጭት ቀስቃሽ መረጃ የሚያሰራጩ 111 ሕገ ወጥ የበይነ መረብ መገናኛ ብዙኃን መኖራቸውን የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምንም ዓይነት የብሮድካስት ፈቃድ ሳይኖራቸው የሚንቀሳቀሱና የሕዝቡን ሰላምና ደህንነት የሚያናጉ በብሔር እና በሃይማኖት ጉዳዮች ላይ ግጭት ቀስቃሽ መረጃ የሚያሰራጩ 111 ሕገ ወጥ የበይነመረብ መገናኛ ብዙኃን መኖራቸውን የፌዴራል…

አምባሳደር ማይክ ሃመር የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሆነው ተመደቡ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ማይክ ሃመር የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሆነው ተመደቡ። ይህን ተከትሎም ከዚህ ቀደም የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ የነበሩትን አምባሳደር ዴቪድ ስታተርፊልድ ተክተው እንደሚሰሩ የአሜሪካ ውጭ…

የመተከል ዞን የተቀናጀ ኮማንድ ፖስት የጀመረውን ሰላም የማረጋገጥ ስራ አጠናክሮ ይቀጥላል- ሜ/ጀ ከፍያለው አምዴ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመተከል ዞን የተቀናጀ ኮማንድ ፖስት የጀመረውን ሰላም የማረጋገጥ ስራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አዲሱ የመተከል ዞን የተቀናጀ ኮማንድ ፖስት ዋና አስተባባሪ ሜጀር ጀኔራል ከፍያለው አምዴ ገለጹ፡፡ ሜጀር ጀኔራል…