Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የፀጥታና ደህንነት ኦፕሬሽን አካሄድን በተመለከተ ግምገማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፀጥታና ደህንነት ኦፕሬሽን አካሄድን በተመለከተ ግምገማ ተካሂዷል፡፡ የፀጥታና ደህንነት ኦፕሬሽን አካሄድ ግምገማ ላይ የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ እና ምክትል ኢታማዦር ሹም ጀነራል…

የደሴ ከተማና አካባቢዋን ሰላም የሚያውኩ ሰርጐ ገቦችን ነቅቶ መጠበቅ እንደሚገባ የከተማ አስተዳደሩ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "አካባቢያችንን ከሰርጐ ገቦችና የማህበረሰቡን ሰላም ከሚያውኩ አካላት ነቅቶ መጠበቅና አንድነትን ማጠናከር ይገባል" ሲሉ የደሴ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሳሙኤል ሞላልኝ አሳሰቡ፡፡ ተቀዳሚ ምክትል…

በአገር አቀፍ ደረጃ በተመረጡ 36 ሆስፒታሎች ችግር ፈቺ የሆኑ አዳዲስ አሰራሮች ሊተገበሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገር አቀፍ ደረጃ በተመረጡ 36 ሆስፒታሎች ችግር ፈቺ የሆኑ አዳዲስ አሰራሮች ሊተገበሩ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አየለ ተሾመ አዳዲስ አሰራሮችን በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል እና በቅዱስ ጳውሎስ…

በኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች በአሻባሪው ሸኔ ላይ የማያዳግም እርምጃ እንዲወሰድ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች በሽብርተኛው ሸኔ ላይ የማያዳግም እርምጃ እንዲወሰድ ጠይቀዋል፡፡   ነዋሪዎቹ ከፋናብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ የአሸባሪው ሸኔ ቡድን በማህበረሰቡ ላይ ከፍተኛ ጥፋት…

የሕንድ ባለሃብቶች ኢትዮጵያ ቅድሚያ በምትሰጣቸው የኢንቨስትመንት አማራጮች ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምሥራቅ፣ የእስያና ፓስፊክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ዶ/ር ገበየሁ ጋንጋ ከሕንድ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ የልዑካን ቡድን አባላቱ በሕንድ ኢኮኖሚ ንግድ ድርጅት…

ህብረተሰቡ በሀሰት ከሚሰራጩ አፍራሽ ተልዕኮዎች እንዲጠነቀቅ የአማራ ክልል መንግሥት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ህብረተሰቡ በሀሰት ከሚሰራጩ አፍራሽ ተልዕኮዎች እንዲጠነቀቅ አሳሰበ፡፡ የአማራ ሕዝብ በከፈለው ወደር የለሽ ተጋድሎ ያስመዘገበውን ድል በመቀልበስ ለጠላቶቹ አሳልፈው በመስጠት ለዳግም ባርነት ሊዳርጉት…

የጽንፈኝነትና አክራሪነት አስተሳሰብ አለመክሰም ለግጭቶች መከሰት መንስኤ ሆኗል -ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 15፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጽንፈኝነትና አክራሪነት አስተሳሰብ አለመክሰም ለግጭቶች መከሰት መንስኤ ሆኗል ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት ኃላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ገለጹ። ባለፉት አራት ዓመታት በኢትዮጵያ ውስጥ ብሄርን፣ ሃይማኖትን፣ ወሰንንና ሌሎች…

ለ2014/15 የምርት ዘመን ከ755 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ አገር ውስጥ መግባቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2014/15 የምርት ዘመን ወደ ሀገር ውስጥ ከሚገባው ከ1 ነጥብ 28 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ከ880 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ ወደብ መድረሱን የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ገለጸ፡፡…

በጋምቤላ ክልል የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት ስራዎችን በጋምቤላ ከተማ በይፋ አስጀምረዋል።   የክልሉ ርዕሰ መተዳድርና የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ አባል አቶ ኡሞድ ኡጁሉ የበጎ ፍቃድ…

በኦሮሚያ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝና ጋምቤላ አጎራባች ክልሎች ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተጀመሩ ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤት ማስመዝገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ አጎራባች ክልሎች ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተጀመሩ ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤቶች እያስመዘገቡ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ከኦሮሚያ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች…