Fana: At a Speed of Life!

የፑንት ላንድ ልዑካን በሶማሌ ክልል በቆላማ አካባቢ የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ትግበራ ዙሪያ የልምድ ልውውጥ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፑንት ላንድ የመጡ ልዑካን በሶማሌ ክልል በዓለም ባንክ እና በሌሎችም ተቋማት በሚደገፈው የቆላማ አካባቢ የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ትግበራ ዙሪያ የልምድ ልውውጥ እያደረጉ ነው። በክልሉ በዚህ ፕሮጀክት 36 ወረዳዎች የታቀፉ…

በደቡብ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የተያዘውን እቅድ ለማሳካት ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አንደኛ ሽናሌ እንደገለጹት÷የደን፣…

የኢትዮጵያና ፖርቹጋልን የንግድ እና ኢንቨስትመንት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት አግባብ ላይ ምክክረ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከፖርቹጋል አምባሳደር ሉዊሳ ፋርጎሶ ጋር ተወያይተዋል። በዚህ ወቅትም የሁለቱን ሀገራት የንግድ እና ኢንቨስትመንት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት አግባብ ላይ ምክክር አድርገዋል።…

በኦሮሚያ ክልል መንግስት የ2015 እቅድ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል መንግስት በቀጣዩ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በውይይት መድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የካላስተር አስተባባሪዎች…

የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው። የሊጉ ማዕከላዊ ኮሚቴ በመደበኛ ስብሰባው ትናንት በሊጉ ስራ አስፈፃሚ ውይይት ተደርጎባቸው በቀረቡለት የግምገማ ውጤቶችና የውሳኔ ሃሳቦች ላይ ተወያይቶ…

የዴሞክራሲ ባህል እንዲጎለብት እና ዘላቂ ሰላምና ፀጥታ እንዲሰፍን እንሰራለን – የፌዴሬሽን ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዴሞክራሲ ባህል እንዲጎለብት እና ዘላቂ ሰላምና ፀጥታ እንዲሰፍን እንደሚሰራ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ገለጸ፡፡ ምክር ቤቱ ከሁሉም ክልልና የሁለቱም ከተማ አስተዳደር የፍትህ አካላት ከፍተኛ አመራሮች ጋር ውይይት አድርጓል፡፡…

የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ወደ መቀሌ መግባት መቀጠላቸውን ተመድ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ ተጨማሪ 85 ተሽከርካሪዎች መቀሌ መድረሳቸውን የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ። የዓለም ምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ በማህበራዊ ትስስር ገጹ እንዳስታወቀው÷በትግራይ እና አፋር ክልሎች ችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች የሚሰራጨው…

ሊቨርፑል የኤፍ ኤ ካፕ ዋንጫን አነሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሊቨርፑል ቸልሲን በፍጽም ቅጣት ምት በማሸነፍ የኤፍ ኤካ ፕ ዋንጫን አንስቷል፡፡ በዛሬው ዕለት ሊቨርፑል እና ቸልሲ ባደረጉት የኤፍ ኤ ካፕ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ መደበኛ እና ተጨማሪ 30 ደቂቃውን ያለ ምንም ግብ አጠናቀዋል፡፡…

ከ131 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት 131 ሚሊየን 481 ሺህ ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ባሳለፍነው ሳምንት ባደረገው ክትትል ነው 40 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የገቢ…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት እና ለሳሊኒ ኩባንያ ስራ አስኪያጅ የክብር ዶክትሬት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ፕሬዚዳንት አኪንውሚ አዴሲና እና ለጣሊያኑ ሳሊኒ ኩባንያ ስራ አስኪያጅ ፔትሮ ሳሊኒ የክብር ዶክትሬት ሰጠ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በወዳጅነት አደባባይ በተካሄደው…