የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን በዩኔስኮ ለማስመዝግብ እየተሰሩ ባሉ ስራዎች ላይ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለማስመዝግብ እየተሰሩ ባሉ ስራዎች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል፡፡
በውይይቱ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የቱሪዝም…