Fana: At a Speed of Life!

ኔቶ አውሮፓን የግጭት ቀጠና ከማድረግ ባለፈ በእስያ ፓስፊክ ቀጠና ከሚያደርገው ትንኮሳ እንዲቆጠብ ቻይና አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አውሮፓን የግጭት ቀጠና ከማድረግ ባለፈ በእስያ ፓስፊክ ቀጠና የሚያደርገውን ትንኮሳ እንዲያቆም አስጠንቅቃለች፡፡ ቻይና ማስጠንቀቂያዋን የሰጠችው የብሪታኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሊዝ ትረስ÷…

በጎንደር የተፈጠረውን ክስተት ተከትሎ ግጭትን ለማስፋፈት እየሰሩ ያሉ የግጭት ነጋዴዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ መንግስት አሳሳበ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ የታየው እና ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዲስፋፋ እየተሰራ ያለው አሳፋሪ ተግባር በክርስትናም ሆነ በእስልምና ሃይማኖት ተቀባይነት እንደሌለው የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት…

በኦሮሚያ ክልል በመጪው ክረምት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን የቡና ችግኝ ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው – የክልሉ ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በመጪው ክረምት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን የቡና ችግኝ ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ መሃመድ ሳኒ አሚን በክረምት ለሚደረገው የቡና ተከላ መርሃ ግብር…

በኢትዮጵያ እና ጣሊያን መካከል የ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ የእርዳታ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና በጣሊያን መንግስታት መካከል የ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ የእርዳታ ስምምነት ተፈርሟል፡፡ እርዳታው የምግብ አምራች ኢንዱስትሪዎች፣ በምግብ ገበያና በምግብ ዝግጅት ወቅት የሚከሰተውን የምግብ ጥራትና ንጽህና መጓደልን…

ቻይና ጥልቀት በሌለው ውሃ ላይ መንሳፈፍ የሚችል ግዙፍ መርከብ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ጥልቀት በሌለው ውሃ ላይ መንሳፈፍ የሚችል በዓለም አቀፍ ደረጃ ግዙፉ የተባለ መርከብ መስራቷን አስታውቃለች፡፡ ጥልቀት በሌለው ውሃ ላይ በተለዋዋጭ እንቅስቃሴ መንሳፈፍ የሚችለው ይህ ግዙፍ መርከብ በቻይና ጂኦፊዚካል ቢሮ የተሰራ ሲሆን÷…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት የቀብር ስነ ስርዓት ላይ ለመገኘት ናይሮቢ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ በኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት መዋይ ኪባኪ የቀብር ስነ ስርዓት ላይ ለመገኘት ዛሬ ናይሮቢ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቷ ጀሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የኬንያ ስፖርት፣ ባህል እና…

በጎንደሩ የፀጥታ መደፍረስ የተሳተፉ አጥፊዎችን መንግስት አጣርቶ እርምጃ እንዲወስድ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 20፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር በተከሰተው የፀጥታ መደፍረስ ላይ እጃቸው ያለበትን አጥፊዎች መንግስት አጣርቶ እርምጃ እንዲወስድ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ጠየቀ።   ጉዳዩን አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ኡመር…

በ6ኛው አጠቃላይ ምርጫ የተገኙ መልካም ተሞክሮዎች ዘላቂ እንዲሆኑ ማድረግ ያስፈልጋል – ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው አጠቃላይ ምርጫ የተገኙ መልካም ተሞክሮዎች ዘላቂ እንዲሆኑ ማድረግ እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ ቦርዱ በ6ኛው አገር አቀፍ ምርጫ ሂደት የግምገማ ውጤቶች እና የተገኙ ተሞክሮዎችን በማስተዋወቅ ላይ…

በጎንደር የተፈጠረው ችግር የኃይማኖት እሴትን የጣሰና ተቀባይነት የሌለው መሆኑን የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቀናት በፊት በጎንደር ከተማ የተፈጠረ የሰላም መደፍረስ ችግር የኃይማኖት እሴትን የጣሰ እና ተቀባይነት የሌለው መሆኑንም የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለፀ። ጉባኤው በጉዳዩ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል። በከተማዋ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ለዘንድሮው የፊቼ ጨምበላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሲዳማ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ፊቼ ጫምባላላ" በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው በሲዳምኛ ቋንቋ ባስተላለፉት…