ካናዳ በአፍሪካ ቀንድ በምግብ እጥረት ምክንያት ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ለመርዳት የ73 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች
አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የካናዳ መንግስት በአፍሪካ ቀንድ በምግብ እጥረት እና በሌሎች ምክንያቶች ለችግር ለተጋለጡ ዜጎች የሚሆን 73 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡
ድጋፉ ኢትዮጵያን፣ ኬንያ እና ሶማሊያን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ መገለፁን በኢትዮጵያ የካናዳ…